ምርጫው ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ አስፈላጊ ዝግጅት ማድረጋቸውን የአማራ እና ደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአማራ እና ደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች አስታውቀዋል፡:
ምርጫውን ጨምሮ ሌሎች የፀጥታ ችግሮችን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችሉ አደረጃጀቶችን እስከ ቀበሌ…