Fana: At a Speed of Life!

በ170 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የአየር ወለድ ማሰልጠኛ ህንጻ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ170 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው በልዮ ዘመቻዎች ኃይል ስር የሚገኘው የአየር ወለድ ማሰልጠኛ ህንጻ የመሰረተ ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ በልዮ ዘመቻዎች ኃይል ማሰልጠኛ ማዕከል ስር በሚገኘው የአየር…

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድና የፖለቲካ ፓርቲዎች አራተኛው የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች አራተኛው ተከታታይ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የምርጫ ምልክት የወሰዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮችና የምርጫ ቦርድ አመራሮች ተገኝተዋል። ውይይቱ በዋናነት የዕጩዎቸ ምዝገባ ሂደት…

የስፔስ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የግብርና ምርት ውጤታማነትን ማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት የስፔስ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የግብርና ምርት ውጤታማነትን ማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል:: ስምምነቱ የሳተላይት መረጃን ተጠቅሞ ግብርናን ለማዘመን ፤ በአየር…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለ125ኛው የአድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በፌዴሬሽን ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነትና የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት የዘንድሮው 125ኛው በዓል “አድዋ ኅብረብሄራዊ አንድነት ዓርማ” በሚል መሪ ሀሳብ…

ወላይታ ዲቻ ሃድያ ሆሳዕናን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ዲቻ ሃድያ ሆሳዕናን 2ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ዛሬ ከሰዓት 14ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻን ከሃድያ ሆሳዕና አገናኝቷል፡፡ ለወላይታ ዲቻ ጸጋዬ ብርሃኑ እና ቸርነት ጉግሳ ጎል አስቆጥረዋል፡፡…

በአማራ ክልል ለ54 ከተሞች ሽግግር ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን የእድገት ማዕከል ለማድረግ ለ54 ከተሞች ሽግግር መፈቀዱን የአማራ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ቢሮ ገለጸ። በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ደረጃ የአማራ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ኮንስትራክሽን ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ሰዒድ ኑሩ…

የገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ስወራ እና ማጭበርበር በሃገር ላይ እያደረሰ ባለው ጉዳት ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በጅማ ከተማ የታክስ ስወራ እና ማጭበርበር በሃገር ላይ እያደረሰ ባለው ጉዳት ዙሪያ ውይይት እያደረገ ይገኛል፡፡ ውይይቱ ‘ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለሁለተናዊ ገቢ አሰባሰብ’ በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ ሰላም፣ ልማት እና…

18ኛው የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ውድድር እና 14ኛው የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ ከየካቲት 21 እስከ 27 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የሚካሄደው 18ኛው የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ውድድር እና 14ኛው የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ተጀምሯል፡፡ ከትግራይ ክልል ውጭ ሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊ…

የአማራ ባንክ(አባ) አክሲዮን ማኅበር የምስረታ ጉባዔዉን በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው፡፡

የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር የምስረታ ጉባዔዉን በአዲስ አበባ አካሄደ አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር የምስረታ ጉባዔዉን በአዲስ አበባ አካሄደ፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕስ መስተዳድር…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የሀረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር መቀሌ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የሀረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ለማድረግ መቀሌ ገብተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የሀረሪ…