መስፈርቱን ሳያሟሉ የኮቪድ-19 የላብራቶሪ ምርመራ እናደርጋለን የሚሉ ተቋማት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ኢንስቲትዩቱ አሳሰበ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መስፈርቱን ሳያሟሉ የኮቪድ-19 የላብራቶሪ ምርመራ እናደርጋለን የሚሉ ተቋማት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል ሲል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ።
ኢንስቲትዩቱ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የላብራቶሪ ማስፋፊያን ጨምሮ…