Fana: At a Speed of Life!

ለወጣቶች የስራ እድል መፍጠር ቅድሚያ እና ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ነው – ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለወጣቶች የስራ እድል የመፍጠር ጉዳይ ቅድሚያ እና ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ስራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት በ2013 በጀት ዓመት የስራ እድል ፈጠራ እና…