Fana: At a Speed of Life!

ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት መጀመር ይችላሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማሩን ሂደት እንደገና ለማስቀጠል የሚያስችል አቋም ላይ እንደሚገኙ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተላከው የምርመራ ቡድን አረጋግጧል:: የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር…

የአርመኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከአዛርባጃን ጋር የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአርመኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሽንያን ከአዛርባጃን ጋር በናጎሮኖ ካራባህ ጋር በተያያዘ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራቸው ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አርመኒያ ተመሳሳዩን ለመፈጸም ፈቃደኛ ከሆነች…

ከለውጡ ጋር የተቃኘ የመንግስት ሰራተኛ መገንባት ያስፈልጋል- ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከለውጡ ጋር በአስተሳሰብ ክህሎትና እውቀት የተቃኘ የመንግስት ሰራተኛ መገንባት እንደሚያስፈልግ በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለጹ። በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ትምህርትና ስልጠና፣ አሰራርና…