Fana: At a Speed of Life!

የዲፕሎማሲ ስራዎችን በማጠናከር ወዳጅነትን ማብዛት ይገባል-ቋሚ ኮሚቴው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ጉንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት የተጀመሩት የዲፕሎማሲ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ጠቁሟል፡፡ ምክትል ጠቅላይ…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የፌደራል መሬት ባንክ ልማት ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የፌደራል መሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን  ስምምነት  በዛሬዉ እለት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በዋናነት የኮርፖሬሽኑን መሰረተ-ልማት ወደ ዲጂታል ስርአት እንዲገባ የማድረግ…

አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ ያሲን ከሰላላ ነጻ የኢኮኖሚ ዞን ሀላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኦማን ሱልጣኔት የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ ያሲን ከሰላላህ  ነጻ የኢኮኖሚ ዞን ሀላፊዎች ጋር ተወያዩ። አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ ያሲን እና የኤምባሲው ሰራተኞች ከሰላላህ ነጻ…

ኢትዮጵያ በፀረ-ሙስና እንቅስቃሴ የነበራትን ደረጃ አሻሻለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል ዛሬ ይፋ ባደረገው የሙስና ቅኝት የ2020 ሪፖርት ላይ እንደተመለከተው ኢትዮጵያ ከዚህ በፊት የነበራትን ደረጃና ውጤት ማሻሻሏን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ከነበረችበት 96ኛ ደረጃ ሁለት…

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዲላ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎቹን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ተማሪዎችን ያስመረቀው ለ21ኛ ጊዜ ሲሆን ተመራቂዎች በኮሮና ቫይረስ…

የሽሮ ሜዳ-ቁስቋም መንገድ ፕሮጀክት አስፋልት ንጣፍ በመጠናቀቅ ላይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሽሮ ሜዳ - ቁስቋም  ክፍል አንድ መንገድ ፕሮጀክት የአስፋልት ማልበስ ስራ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በራስ ኃይል እየተከናወነ የሚገኘው ይህ የፕሮጀክቱ ክፍል 633 ሜትር ርዝመትና ከ30 እስከ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ ቀን ከሌት የሚተጉ አርሶ አደሮችን አመሰገኑ 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ ቀን ከሌት የሚተጉ አርሶ አደሮችን አመስግነዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ÷በየማሳው ያለ መታከት በመትጋት  ሊመግቡን ደፋ ቀና የሚሉ ጀግኖቻችን ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።…

የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ ዳራሮና የምስጋና በዓል መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ብሔር ዘመን መለወጫ ዳራሮና የምስጋና በዓል የገዳ ሥርዓቱ መቀመጫ በሆነው ቡሌ ወረዳ አጋምሳ ቀበሌ ኦዳ ያአ ላይ መከበር ጀምሯል፡፡ የጌዴኦ ብሄር የገዳ መሪ ምርጫ የዴሞክራሲ ሥርዓት ዳብሮ ከትዉል ወደ ትዉልድ…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከስደት ለተመለሱ 140 ዜጎች የስራ እድል አመቻቸ 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ከስደት ለተመለሱ 140 ዜጎች የሥራ እድል ማመቻቸቱን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው ከአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመተባበር የስደት ተመላሾች የስራ እድል እንዲያገኙ እያከናወነ ያለውን ሥራ…

በአፋር ክልል በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የ 71 ባለሀብቶች ፍቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የ71 ባለሀብቶችን ፍቃድ መሰረዙን የአፋር ክልል የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። በክልሉ ኢንቨስትመንት ላይ የመከረ መድረክ ትናንት በሰመራ ከተማ ተካሂዷል። በኮሚሽኑ የኢንቨስትመንት ማበረታቻና መረጃ ዳይሬክተር አቶ…