ፋና 90 በኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት እቅድ ዙሪያ ከልማት አጋር አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=3Pa7KlZVhJI
ፋና 90 በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተዘጋጀው የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የምክክር መድረክ “መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ… Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=UM17sc1Nwug
ፋና 90 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጉብኝት በሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅት Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=zRF7TXiG_ps
ፋና 90 የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት ያስገነባው 13ኛው ትምህርት ቤት በአፋር ዱብቲ በዛሬው ዕለት ተመርቋል Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=jtk7IeN1pgU
የሀገር ውስጥ ዜና በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ከሁለት ሚሊየን የካናዳ ዶላር በላይ ግምት ያለው የሕክምና ቁሳቁስ አበረከቱ Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሕግ ማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው የመከላከያ ሠራዊት አባላት ከ2 ሚሊየን በላይ የካናዳ ዶላር ወጪ የሆነበት የሕክምና ቁሳቁስ አበረከቱ። ድጋፉ መቀመጫውን ካናዳ ባደረገው የኢትዮጵያና የካናዳዊያን ኔትዎርክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 549 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 266 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 3 የላቦራቶሪ ምርመራ 549 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 266 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና መገናኛ ብዙሃን አገር ለመገንባት የጀመሩት ተግባር ሊያጠናክሩ ይገባል- ዶክተር ጌታቸው ድንቁ Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሃን በአገራዊ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠርና ያደገች አገር ለመገንባት የጀመሩትን ተግባር ማጠናከር እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ድንቁ ተናገሩ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የሚገኙ ከ34 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ወደ አገር ቤት ይመለሳሉ – አቶ ደመቀ መኮንን Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የሚገኙ ከ34 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያንን ወደ አገር ቤት ለመመለስ መወሰኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ። በተሻሻለው ረቂቅ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት የዜጋ ዲፕሎማሲ አንኳር…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአቶ ተመስገን ጥሩነህ የአሽኛኘት ፕሮግራም ተካሄደ Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ ቀን 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ለቀድሞው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ለአሁኑ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃ ናደህንነት ሀላፊ ዋና ዳይሬክተር ለአቶ ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ክልል መንግስት አሽኛኘት ተደርጎላቸዋል። በሽኝት ፕሮግራሙ ላይ የሶማሌ ክልል…
ስፓርት በጃንሜዳ አገር አቋራጭ ሻምፒዮና የኬንያ፣ ሱዳንና፣ ደቡብ ሱዳን አትሌቶች ይካፈላሉ Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን እሁድ በሚካሄደው 38ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ የሩጫ ውድድር ላይ የኬንያ፣ ሱዳንና፣ ደቡብ ሱዳን አትሌቶ ይሳተፋሉ። ውድድሩ ከሌላው ጊዜ በተለየ መልኩ የቦታ ለውጥ አድርጎ…