በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ አሸናፊው ሃሳብ ብቻ የህዝብ ውክልና ሊያገኝ እንደሚገባ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ያሸነፈ ሃሳብ ብቻ የህዝብ ውክልና ሊያገኝ እንደሚገባ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ ያደረጉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ ።
ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ ያደረጉ የአብን፣ የኢዜማና ትዴፓ ፓርቲዎች…