በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት ብቻ 704 ሰዎች ላይ የኮሮናቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ከፍተኛ እለታዊ ቁጥር ሆኗል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 7 ሺህ 334 የላብራቶሪ ምርመራ 704 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሲሆን ይህም ከፍተኛው ቁጥር መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 10…