በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ መሬት ውስጥ የተቀበሩ ጥሬ ገንዘቦች፥ ሽጉጦች እና ወርቆች ተገኙ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሬት ውስጥ ተቆፍረው የተቀበሩ ገንዘብ ፣ ሽጉጦች እና ወርቆች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ብርበራ መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ።
የሽብርተኞቹ የህወሃት እና የሸኔ ቡድን ተላላኪዎች ከውስጥ እና ከውጪ ድጋፍ በሚሰጧቸው ፀረ…