አሜሪካ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና ግዛታዊ አንድነትን ለማስጠበቅ እየተካሄዱ ያሉ ተግባራትን እንደምትደግፍ የሀገሪቱ የኮንግረስ አባላት ገለፁ
				አዲስ አበባ፣ መስረም 8፣ 14 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአሜሪካ የኮንግረስ አባላትን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
ለኮንግረስ አባላቱም ኢትዮጵያ የሕግ የባላይነትን ለማስጠበቅ እያካሄደችው ባለው ተግባር…			
				 
			