Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ቮሊቦል ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን 3 ለ 2 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የወንዶች ቮሊቦል ሻምፒዮና ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቮሊቦል ብሔራዊ ቡድን ደቡብ ሱዳን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል ። ከነሀሴ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ በሩዋንዳ ኪጋሊ ከተማ እየተካሄደ…

የተፈናቀሉ ወገኖቻችንን የማቋቋም ሃላፊነት አለብን – የጌዴኦ ዞን  አፈ ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ህዝብ ለመከላከያ ሠራዊት ከሚያደርገው ድጋፍ ጎን ለጎን የወያኔ ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖቻችንን   የመደገፍና የማቋቋም ሃላፊነት አለበት ሲሉ የዞኑ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ጥሪ አቀረበ። ዋና አፈ ጉባዔዋ ወይዘሮ ምስጋና ዋቄዮ በምክር ቤቱ 19ኛ…

የህወሓት ወራሪ ኃይል የጨፈጨፋቸው ንፁሃን የጅምላ መቃብሮች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አረመኔው የህወሓት ወራሪ ኃይል በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ጭና ተክለኃይማኖት ቀበሌ ውስጥ በርካታ ንፁሃንን በግፍ መጨፍጨፉንና የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ገለጸ።…

የህወሓት ወራሪ ኃይል የጨፈጨፋቸው ንፁሃን የጅምላ መቃብሮች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አረመኔው የህወሓት ወራሪ ኃይል በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ጭና ተክለኃይማኖት ቀበሌ ውስጥ በርካታ ንፁሃንን በግፍ መጨፍጨፉንና የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ገለጸ።…

በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ ዚምባቡዌን 1 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለ2022 የኳታር የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ዚምባቡዌን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አስቻለው ታመነ በፍፁም ቅጣት ምት ብቸኛዋን ግብ ማስቆጠሩን ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…

ሀገርን ለማሻገር አንድነት ቀዳሚ ተግባራችን ሊሆን ይገባል  – የድሬዳዋ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ለማሻገር በሁሉም መስኮች ተባብሮ አንድነትን ማጠናከርና መረዳዳት ቀዳሚ ተግባር ለሆን እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ወይዘሮ ፈጡም ሙስጠፋ አሳሰቡ። በየፌዴራል ጉምሩክ ኮሚሽን የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሰራተኞች…

የተመራቂ ተማሪዎችና ቀጣሪ ድርጅቶች የስራ አውደ ርዕይና ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከ15 ሺህ በላይ ተመራቂ ተማሪዎች እና ከ300 የሚበልጡ ቀጣሪ ድርጅቶች የሚሳተፉበት የስራ አውደ ርዕይና ፎረም ተጀመረ። አውደ ርዕዩንና ፎረሙን ያዘጋጁት ደረጃ ዶት ኮም ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ፣ ከስራ እድል ፈጠራ ኮሚሽንና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለክልሉ ልዩ ኃይል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ለክልሉ ልዩ ኃይል 19 ሚሊየን 292 ሺህ ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ተሰብስቦ በባንክ ገቢ መደረጉን የክልሉ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ ገለጸ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት…

በነገሌና ሻኪሶ 391 ቦንዳ የኮንትሮባንድ ልባሽ ጨርቅና የተለያዩ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በነገሌና ሻኪሶ ከተሞች 391 ቦንዳ የኮንትሮባንድ ልባሽ ጨርቅና የተለያዩ እቃዎች መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የጉጂ ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል መከላከል ምክትል ዳይሬክተር ዋና ሳጂን ጉተማ ሳፊ ለኢዜአ እንደገለጹት፥ የኮንትሮባንድ ልባሽ…

ኢትዮጵያ በተጓጓዘ የኮንቴነር ጭነት ብዛት እና ባስገኘው ገቢ ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ በተጓጓዘ የኮንቴነር ጭነት ብዛት እና በዘርፉ በመነጨው ገቢ ከአለም የ47ኛ እንዲሁም ከአፍሪካ በአንደኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ የዓለም አቀፍ የባህር ኃይል ድርጅት(አይ ኤም ኦ) ሪፖርት ማመላከቱን ትራንስፖርት ሚኒስቴር…