Fana: At a Speed of Life!

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ አዲሱን ዓርማውን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ቀደም ሲል ይጠቀምበት የነበረውን ዓርማ መቀየሩን አስታወቀ። ኮሚሽኑ እንዳስታወቀው አዲሱ አርማ ከጳጉሜ 2 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተፈፃሚ ይሆናል ነው የተባለው፡፡…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ። የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶች በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመገኘት የግንባታውን ክንውን ተመልክተዋል። ከጉብኝታቸው በኋላም ለኢትዮጵያና…

የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ክልሉ ድጋፉን አጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልላዊ መንግስትና ህዝብ የህልውና ዘመቻው በድል እስኪጠናቀቅ ለሀገር መከላከያና ለሌሎች የጸጥታ ሀይሎች የሚያደረጉትን ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ…

የአደዛዥ ዕጽ በሱዳን ድንበር እንዳይገባ እየተቆጣጠረ መሆኑን ፌዴደራል ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከሀገር መከላከያ ሰራዊትና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በሱዳን ድንበር   ህብረተሰቡ ጁንታው እንደ ትልቅ መሳሪያ የሚጠቀምበትን የአደንዛዥ ዕጽ እንዳይዘዋወር ድንበር ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር እያደረገ እንደሚገኝ አስታወቀ።…

በመተከልና ካማሺ ዞኖች በሚንቀሳቀሰው የህወሓት ተላላኪ ቡድን ላይ የመጨረሻ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጅታችንን አጠናቀናል-የክልሉ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከልና ካማሺ ዞኖች በሚንቀሳቀሰው አሸባሪው  የህወሃት ቡድን ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚወሰደውን እርምጃ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ ዝግጅት ማድረጉን  የክልሉ መንግስት አስታወቀ። ሙሉ…

ጁንታው በወሎ ግምባር ያሰበውን ያላሳካው ጦርነቱ ህዝባዊ በመሆኑ ነው- የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጁንታው በወሎ ግምባር ያሰበውን ያላሳካው ጦርነቱ ህዝባዊ በመሆኑ ነው ሲሉ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሰይድ መሀመድ ገለጹ። ዋና አስተዳዳሪው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ተስፋፊና ዘራፊ ቡድኑ ከሰሜን ወሎ ተሻግሮ በደቡብ ወሎ ተሁለደሬና ወረባቦ…

የግብርና ሚኒስትሩ የመልካም ምኞች መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን የ2014 ዓ.ም አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለመላው አርሶና አርብቶ አደሮች የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ለመላው አርሶና አርብቶ አደሮቻችን፣ በየደረጃው ለሚትገኙ የግብርና…

በምግብ ምርት ራስን ለመቻል በተካሄደው ሁለገብ ጥረት ውጤት ተመዝግቧል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምግብ ምርት ራስን ለመቻል በተደረገው ሁለገብ ጥረት በ2013 በጀት ዓመት የዋና ዋና ሰብሎች የመኸር ምርት ወደ 342 ሚሊየን ኩንታል ከፍ ማለቱን የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ጠቁሟል። በአነስተኛ ይዞታ የሚመረተው የዋና ዋና…

አካል ጉዳተኞች ተገቢውን የፍርድ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  አካል ጉዳተኞች በፍድ ቤቶች የተሻለና ተገቢ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኙ የአሰራር ሥርዓት መዘርጋቱን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ማዓዛ አሸናፊ ገለጹ። የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማኅበር 20ኛ ዓመቱን ዛሬ አክብሯል።…

ወጪ ንግድ ከፍተኛ አፈፃፀም ያስመዘገቡ 41 ኩባንያዎች ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ በወጪ ንግድ ከፍተኛ አፈፃፀም ያስመዘገቡ 41 ኩባንያዎች ተሸለሙ። በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በወጪ ንግድ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ኩባንያዎች የሽልማትና የዕውቅና መርሃ ግብር ተከናውኗል።…