Fana: At a Speed of Life!

በሶማሌ ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ዛሬ ይፋ ተደርጓል። ፍኖተ ካርታው ከ2013 እስከ 2027 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረግ ነው ተብሏል። የጤና ሚኒስትር…

የአምስት ቀናት የጾምና የጸሎት ምህላ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አገር አቀፍ የጾምና የጸሎት ምህላ መታወጁን አስታውቋል፡፡ የጾምና ጸሎት ምህላው ከጳጉሜን 1 እስከ 5 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ መገለጹን ኢቢሲ ዘግቧል።…

የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ ራይሸል ኦማሞ ለስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ሲገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ ቆይታቸው…

ህዝቡ ከመንግስት ጎን በመቆም የህወሓት ተላላኪዎችን አሳልፎ መስጠት አለበት – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡ ከመንግስት ጎን በመቆም ክልሉን ለማተራመስ የሚሹ የህወሓት ተላላኪዎችን አሳልፎ በመስጠት የድርሻው እንዲወጣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ጥሪ አቀረቡ። የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ከማህበረሰብ ክፍሎች ጋር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት -የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ ጋር በሁለትዮሽ፣ አካባቢያዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት ያለውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ…

የአፍሪካ ጊዜ አሁን ነው፣ አብረን ከድህነት ጉድጓድ በፍጥነት መውጣት እንችላለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ጊዜ አሁን ነው አብረን ከድህነት ጉድጓድ ፣ አለመተማመን እና ክብርን ከመለመን በፍጥነት መውጣት እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በኢኮኖሚ ውህደት ፣…

በበርሀሌ የአስፓልት መንገድን በሞርታር ለመቁረጥ የተደረገው ሙከራ በአፋር ጀግኖች ከሽፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ዳሎልን ለመቆጣጠር የአስፓልት መንገድን በከባድ መሣሪያ መቶ ለመቁረጥ ያደረገው ሙከራ ከሽፏል። ቡድኑ ማዕድናት ወዳሉበት ወደ ዳሎል ለመገስገስ በርሀሌን ለመቆጣጠር የአስፓልት መንገድን በከባድ መሣሪያ መቶ ለመቁረጥ…

አሸባሪው ህወሓት ለጦርነት ያሰለፋቸው የትግራይ ወጣቶች የጥፋቱ ተባባሪ እንዳይሆኑ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማፍረስ በሚል አሸባሪው ህወሃት ለጦርነት ያሰለፋቸው የትግራይ ወጣቶች የጥፋቱ ተባባሪ እንዳይሆኑ ተጠየቀ። አሸባሪው ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ሲኦልም ቢሆን እገባለሁ በማለት ከውስጥ ባንዳዎችና ከውጭ ጠላቶች ጋር ተባብሮ የማይሳካ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከቱርክ አምባሳደር ጋር   ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን የቱርክ አምባሳደር ኢርፋን ናዚር ኦግሉ ጋር  በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም ሁለቱ አምባሳደሮች በኢትዮጵያና ቱርክ መካከል ያለውን ጠንካራ ወዳጅነት እና…

ለዘማች ልጆች ልዩ ድጋፍ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት የሚዋደቁ ዘማች ልጆች በአዲሱ አዲስ ትምህርታቸው እንዲከታተሉ ልዩ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አስታወቁ። ዋና አስተዳዳሪ ው ይህን ያስታወቁት  በዞኑ በቀጣዩ የትምህርት…