Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅ የምታደርገው ጥረት ይደነቃል – ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅ የምታደርገው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የውጭ ቋንቋዎችና ዲጂታል ሚዲያ ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

የኬንያ አስጎብኚዎች እና የጉዞ ወኪሎች ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የኬንያ አስጎብኚ ድርጅቶች፣ የጉዞ ወኪሎች፣ የሳፋሪ ባለሙያዎች እና ጋዜጠኞች የኢትዮጵያን ታሪካዊ የቱሪስት መዳረሻዎች ይጎበኛሉ። እነዚህ አስጎበኚዎች እና ጋዜጠኞች የኢትዮጵያን የቱሪስት መስህቦችን በማስተዋወቅ እና ለቱሪስቶች በመሸጥ…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን የአበባ  አምራች ኩባንያን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ የተባለ አበባ  …

የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደርና የቃሉ ወረዳ ለመከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን  ድጋፍ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደርና የቃሉ ወረዳ ለመከላከያ ሰራዊት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እያደረጉ መሆናቸውን ገለፁ። በወሎ ግምባር ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት፣ የአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ  ከሀብት ማሰባሰብ ጀምሮ ቆስለው የመጡትን ህክምና እንዲያገኙ…

አድዋን የደገመች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማስረከብ ከምን ጊዜውም በላይ አካባቢያችንን መጠበቅ አለብን-ወ/ሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አድዋን የደገመች ኢትዮጵያን ለልጆቻችን ለማስረከብ ከምን ጊዜውም በላይ አከባቢያችንን በመጠበቅ ረገድ የድርሻችንን መወጣት አለብን  ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አፈ ጉባኤ  ወይዘሮ ዘርፈሸዋል ንጉሴ ተናገሩ። "አንድ ሆነን ድምፃችንን እናሰማለን፤ አንድ…

በማዕከላዊ ምዕራብ ሪጅን ከተሞች የኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም በማዕከላዊ ምዕራብ ሪጅን ከተሞች የኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ አገልግሎት አስጀመረ። ኩባንያው በዛሬው እለት ያስጀመረው የአራተኛው ትውልድ (4ጂ) ኤል.ቲ.ኢ ከፍተኛ አጠቃቀም በሚታይባቸው 103 ከተሞች…

በኮንታ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የፀጥታ አካላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮንታ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የፀጥታ አካላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ድጋፍ በሰልፍና ፖሊሳዊ ትርዒት ገለጹ። በሰልፉ ተመላሽ መከላከያ ሰራዊት አባላት፣ የልዩ ሀይል ፖሊስ፣ ማረሚያ ተቋምና ሚሊሻ አባላት ተሳታፊ የነበሩ ሲሆን…

ለአሸባሪው ህወሓት ሲሰሩ በነበሩ 27 የሰራዊት አባላት ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ችሎት ተሰየመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአሸባሪው ህወሓት ሲሰሩ በነበሩና ክስ በተመሰረተባቸው 27 የመከላከያ ሰራዊት አባላት ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለመስጠት በደቡብ ዕዝ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ችሎት ተሰየመ። የኢፌዴሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 293 ንኡስ አንቀጽ አንድን  በመተላለፍ የሀገር…

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በጤናው ዘርፍ ያስተማራቸውን 96 ተማሪዎች አስመረቀ 

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 96 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል፡፡ በዛሬዉ ዕለት የተመረቁት 96 ተማሪዎች በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስር በሚገኙ በጤና መኮንነት፣ በነርስ እና በአዋላጅ ነርስነት  …

የሁለተኛው ምዕራፍ የሰቆጣ ቃል ኪዳን መርሃ ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሁለተኛው ምዕራፍ የሰቆጣ ቃል ኪዳን መርሃ ግብር ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት ይፋ ሆነ። በመርሃ ግብሩ ከሁሉም ክልሎች የተመረጡ 240 ወረዳዎች ላይ የመቀንጨር ችግርን ለማቃለል እንደሚሰራ ታውቋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት…