የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት በ17ኛ መደበኛ ስብሰባው ልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
ምክር ቤቱ የክልሉን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዕቅድ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች በተመለከተ ባደረገው…