የጎዴ የተቀናጀ አርብቶ አደሮች መንደር በሌሎች አካባቢዎች እንደ ሞዴል ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል – አቶ አህመድ ሽዴ
አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 26/2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊ ክልል የተገነባው የጎዴ የተቀናጀ አርብቶ አደሮች መንደር በሌሎች የአርብቶ አደር አከባቢዎች እንደ ሞዴል ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ገለፁ፡፡
ሚኒስትሩ በፌዴራል መንግስት እና በሶማሊ ክልል መንግስት…