Fana: At a Speed of Life!

አቶ ጥላሁን ከበደ በዳራማሎ ወረዳ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን ዳራማሎ ወረዳ የተለያዩ የልማት ሥራዎቸን እየጎበኙ ነው። በጉብኝታቸውም የሉና ኤክስፖርት ቄራ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተቀናጀ እርሻን እና ሌሎቸ የልማት ሥራዎችን…

የኢትዮጵያና ሞሮኮ ፖሊስ ተቋማት በጋራ መሥራት የሚያስችል ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ም/ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ ከሞሮኮ የግዛት ቁጥጥር ዋና ዳይሬክተር ም/ ሃላፊና የሀገሪቱ ፖሊስ ኢንተለጀንስ ዳይሬክተር ፋራሀ ቦውልሃታህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችንና ሽብርተኝነትን ለመከላከል…

አቶ አደም ፋራህ የሸቤልለይ ሪዞርትን የግንባታ ሒደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አካል የሆነውን የሸቤልለይ ሪዞርት ግንባታ ሒደት ጎብኝተዋል፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ…

አይ አር ሲ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዓለም አቀፉ ነፍስ አድን ኮሚቴ (አይ አር ሲ) ካንትሪ ዳይሬክተር ፓውሎ ሲሙስቺ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ጤና ሚኒስቴር በአደጋ ምላሽ አሰጣጥ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቅርበት በመስራት…

የአፍሪካ የአዋቂዎች ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና የመክፈቻ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2024 የአፍሪካ የአዋቂዎች ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና የመክፈቻ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመርሐ ግብሩ የባህል ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የአፍሪካ ጤረጴዛ ቴኒስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ካሊድ አልሳይ እና የኢትዮጵያ ጠረጴዛ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ምሽት 1 ሰዓት ላይ በአቢጃን ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ ለዚህም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አስቀድሞ ወደ ኮትዲቯር አቢጃን የተጓዘ ሲሆን÷ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱ…

 ኢትዮጵያና ርዋንዳ የሴቶችን አቅም ማጎልበት ላይ በትብብር እንደሚሰሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የርዋንዳ አምባሳደር ቻርለስ ካራምባ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ኢትዮጵያና ርዋንዳ ምርጥ ተሞክሮዎችን በመጋራት ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት በትብብር መስራት…

ከ4ኛ እስከ 13ኛ ሳምንት ያሉት የፕሪሚየርሊጉ ጨዋታዎች ማስተካከያ ተደረገባቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ4ኛ እስከ 13ኛ ሳምንት ባሉ መርሐ-ግብሮች የኢትዮጵያ ፕሪሚር ሊግ ጨዋታዎች ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አክሲዮን ማኅበር አስታወቀ፡፡ የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ሳምንት መርሐ-ግብሮች በድሬዳዋ…

ኤሎን መስክ ሳይበርካብ የተባለውን አዲሱን መኪና ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቴስላ እና ኤክስ ኩባንያ ባለቤቱ ኤሎን መስክ ሲጠበቅ የነበረውን ‘ሳይበርካብ’ የተባለውን አዲስ መኪና ይፋ አድርጓል። እጅግ ዘመናዊ የተባለው ይህ አዲሱ መኪና ባለ ሁለት በር ሆኖ ያለ አሽከርካሪ ሊንቀሳቀስ የሚችል መሆኑ ተነግሯል።…