Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት የተገነቡ ቤቶች ለነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች የተገነቡ 22 መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎቹ ተላልፈዋል፡፡ በደቡባዊ ሲዳማ ዞን የተገነቡት ቤቶቹ በዛሬው ዕለት ተመርቀው ለነዋሪዎቹ መተላለፋቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን…

እስራኤል በሌባኖስ በጀመረቸው ዘመቻ ከ440 በላይ የሂዝቦላህ ታጣቂዎችን መግደሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ባለፉት ሦስት ሣምንታት በደቡባዊ ሊባኖስ ባደረገችው ዘመቻ ከ440 በላይ የሂዝበላህ ተዋጊዎችን መግደሏን የሀገሪቱ ጦር አስታወቀ፡፡ የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ብርጋዲየር ጄኔራል ዳንኤል ሃጋሪ እንደገለፁት ÷ በአየር እና በመሬት ላይ…

መዲናዋን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት የአደባባይ በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ የኢሬቻን በዓል አስመልከተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ የኢሬቻ በዓል…

የኢሬቻን ሚና ለትውልድ ማሸጋገር ይገባል- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻን ጉልህ ሚና በመጠበቅ ለትውልድ ማሸጋገር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ…

ኢሬቻ አብሮነትን  የሚያጎለብት በዓል ነው- የሐረሪ ክልል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ አንድነትን፣ አብሮነትን እና መተባበርን የሚያጎለብት በዓል መሆኑን የሐረሪ ክልላዊ መንግሥት ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግሥት የኢሬቻ በዓልን በማስመልከት ባስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ ከክረምት ወደ…

ኢሬቻ ለሰላም እሴት ግንባታ የጎላ ፋይዳ አለው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለሰላም እሴት ግንባታ የጎላ ፋይዳ አለው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ የኢሬቻ በዓልን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ ኢትዮጵያ…

አቶ አሻድሊ ሃሰን 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አሻድሊ ሃሰን በክልሉ ለሚገኙ የአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ ደብተር እና እስክርቢቶ ሲሆን አጠቃላይ ዋጋው ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑን የክልሉ…

እስራኤል በሊባኖስ መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ዛሬ ጠዋት በሊባኖስ ላይ አዲስ መጠነ ሰፊ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ፡፡ ጥቃቱን ተከትሎ የዳሂየህ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ጨምሮ በበርካታ አካባቢዎች ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱ ተነግሯል። የሂዝቦላህ ጠንካራ ምሽግ እንደሆነ…

የአፋር ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች አጀንዳዎቻቸውን ለይተው አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ የአፋር ክልል የማህበረሰብ ተወካዮች አጀንዳዎቻቸውን ለይተው አጠናቅቀዋል፡፡ በአፋር ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ለተከታታይ ሦስት ቀናት ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ በመድረኩ ከሁሉም የክልሉ ወረዳዎች ህብረተሰቡን…

የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍተሯል። አትሌቷ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰአት ከ11 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧ ይታወሳል። አትሌቷ…