Fana: At a Speed of Life!

ካሳለፍናቸው ፈተናዎች በመማር  መልካም ለማድረግ መስራት ይገባናል -አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ካሳለፍናቸው ፈተናዎች በመማር አዲሱን ዓመት መልካም ለማድረግ መስራት ይገባናል ሲሉ የሰላም ሚኒስትሩ  ብናልፍ አንዷለም ገለፁ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን የኅብር ቀን  '' ኅብር…

ኤሎን መስክ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የመጀመሪያው ትሪሊየነር ሊሆን እንደሚችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካዊው የዓለም ቁጥር አንድ ባለሀብት ኤሎን መስክ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የመጀመሪያው ትሪሊየነር ሊሆን እንደሚችል ግሎባል ኢዱኬሽን የተሰኘ የቢዝነስ ኩባንያ ሪፖርት አመላከተ፡፡ ሕንዳዊው ጓታም አዳኒ፣ አሜሪካዊው የኒቪዲያ ኩባንያ ባለቤት…

ሰዎችን ማክበርና መሸለም ሌሎች በጎ ሰዎችን ለማፍራት ይረዳል – ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላቀ አፈጻጸም ያላቸው ሰዎችን ማክበርና መሸለም ሌሎች በጎ ሰዎችን ለማፍራት ይረዳል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ የ2016 ዓ.ም 12ኛው ዙር የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ-ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ…

የ “ኅብር ቀን” “ኅብራችን ለሰላማችን” በሚል መሪ ሐሳብ ነገ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ "ኅብር ቀን" አካታች ሀገረ-መንግሥት ግንባታ ማሳካትና ማጽናት በሚያስችሉ መርሐ-ግብሮች እንደሚከበር የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የሀገረ-መንግሽት ግንባታ ታሪክ ኅብር ኢትዮጵያውያን የሚገጥሟቸውን…

670 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 670 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሾቹም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሚኒስቴሩ መረጃ…

የአንድሪያስ እሸቴ (ፕ/ር) የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድሪያስ እሸቴ (ፕ/ር) የቀብር ሥነ-ሥርዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስተ ሥላሴ ካቴደራል ተፈጸመ። አንድሪያስ እሸቴ (ፕ/ር) ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ነሐሴ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በ79 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው…

በመስዋዕትነት የሀገርን ሉዓላዊነት መጠበቅ ከክብር በላይ ነው- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውድ መስዋዕትነት የሀገርን ሉዓላዊነት መጠበቅ ከክብር ሁሉ የላቀ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን አስገነዘቡ፡፡ በክልሉ ጳጉሜን 3 "የሉዓላዊነት" ቀን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገኛ ጉባ ወረዳ ማንኩሽ…

የአፍሪካ ከተሞች ፎረም የአፍሪካ ክትመት ቃልኪዳን ሰነድ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም የአፍሪካ ክትመት ቃል ኪዳን ሰነድ በማውጣት ተጠናቋል። "ዘላቂ ክትመት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን" በሚል መሪ ሀሳብ ላለፉት ሶስት ቀናት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሲካሄድ የነበረው የመጀመሪያው…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የቱርክ ሪፐብሊክ አምባሳደር በርክ ባራን ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም፤ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። ሁለቱ አካላት የሀገራቱን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የበለጠ…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በመጪው ሰኞ ይፋ ይሆናል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት በመጪው ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ.ም ይፋ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በመላ ሀገሪቱ የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡ 701 ሺህ 749…