Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሱርማ ወረዳ የተገነባውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀዳማዊት እመቤት ፅ/ ቤት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሱርማ ወረዳ የተገነባውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕከት÷…

የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፉ ማሻሻያ ለፋይናንስ ተደራሽነትና ቅልጥፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው – የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን

የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፉ ማሻሻያ ለፋይናንስ ተደራሽነትና ቅልጥፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው አሉ ‎የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ባልቻ ሬባ (ኢ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የፋይናንስ ዘርፍ ተቋማትን…

ባለስልጣኑ በካፒታል ፈላጊዎችና ካፒታል አቅራቢዎች መካከል ድልድይ የሚሆን ስርዓት እየገነባ ነው – ሃና ተኽልቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያ ስርዓት ፈጠራን በማበረታታት በካፒታል ፈላጊዎችና ካፒታል አቅራቢዎች መካከል ድልድይ የሚሆን ስርዓት እየገነባ ነው አሉ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

 ተበታትኖ የቆየውን ሀብት በተደራጀ መንገድ የማስተዳደር ስራ ተግባራዊ እየሆነ ነው – ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተበታትኖ የቆየውን ሃብት በተደራጀ መንገድ የማስተዳደር ስራ ተግባራዊ እየሆነ ነው አሉ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር)፡፡ ‌‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ግሽበት ወደ 9 ነጥብ 7 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው የዋጋ ግሽበት በ2012 ከነበረበት 30 በመቶ በታህሳስ ወር 2018 ወደ 9 ነጥብ 7 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል አሉ የብሔራዊ  ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት…

ኪን ኢትዮጵያ ሕብረ ብሔራዊነትን ለመገንባትና ገዢ ትርክትን ለማስረጽ ጉልህ ሚና አለው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ 'ኪን ኢትዮጵያ' ሕብረ ብሔራዊነትን ለመገንባትና ገዢ ትርክትን ለማስረጽ ጉልህ ሚና አለው አሉ። 'ኪን ኢትዮጵያ' የጥምቀት በዓልን ለማክበር በተሞሸረችው ጎንደር ከተማ መስቀል አደባባይ የባህልና የኪነ ጥበብ…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ኡሎፍ ስኩጊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የህብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሐፊ ኡሎፍ ስኩጊ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ምክትል ዋና ፀሐፊውን በጽህፈት ቤታቸው…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደመቀና የሀገር ገፅታን በሚገነባ መልኩ ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ላደረገው አስተዋፅኦ በፌዴሬሽን ምክር ቤት እውቅና ተሰጠው፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ባካሄደው…

ዘላቂ ሰላምና ብልጽግናን እውን ለማድረግ እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ የግጭት እና የድህነት አዙሪትን ሰብረን በመውጣት ዘላቂ ሰላምንና ብልጽግናን እውን ለማድረግ እንሰራለን አሉ፡፡ ‘ሰላምን ማጽናት፤ ፀጋን ለማልማት’ በሚል መሪ ሀሳብ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማ…