አዲሱ አመት የኢትዮጵያን እምርታ ወደ ላቀ ደረጃ የምናሸጋግርበት ይሆናል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ አመት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታችንን በማጎልበት የኢትዮጵያን እመርታ ወደ ላቀ ደረጃ የምናሸጋግርበት ይሆናል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡
አፈ ጉባኤው አዲሱን አመት አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ…