Fana: At a Speed of Life!

አዲሱ አመት የኢትዮጵያን እምርታ ወደ ላቀ ደረጃ የምናሸጋግርበት ይሆናል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ አመት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታችንን በማጎልበት የኢትዮጵያን እመርታ ወደ ላቀ ደረጃ የምናሸጋግርበት ይሆናል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡ አፈ ጉባኤው አዲሱን አመት አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ…

የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካውንስል በሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ደስታውን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ግንባታው ተጠናቆ ትናንት በተመረቀው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ስኬት የተሰማውን ደስታ ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል እና የኢትዮጵያ ወንጌላውያን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕከት፥ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼህ መሃሙድን ዛሬ ጠዋት አግኝቼ የጋራ ፍላጎት ባለን ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕከት÷ ዛሬ ጠዋት የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርዲትን በጽሕፈት…

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ምርቃት የተሰማትን ደስታ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ኅብረት ምሳሌ በሆነው ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምረቃ የተሰማትን ደስታ ገልጻለች፡፡ የቤተክርስቲያኗ የጳጳሳት ጉባኤ ባስተላለፈው የደስታ መግለጫ መልዕክት፥ ለምረቃ የበቃው ግድብ ለመላው ኢትዮጵያውያን…

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የአየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው – የኢፌዴሪ አየር ኃይል 

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው አሉ የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡ ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ግድቡ ተጠናቅቆ ለምረቃ በመብቃቱ ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ…

ደቡብ ሱዳን ከሕዳሴ ግድብ ኃይል ለማግኘት በቅርቡ ስምምነት ትፈፅማለች – ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ሱዳን ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኃይል ለማግኘት የሚያስችል ስምምነት በቅርቡ ትፈፅማለች አሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ በአፍሪካ የመጀመሪያ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የፅናት ሽልማት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የፅናት ሽልማት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የግድቡን መመረቅ ተከትሎ ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ግድቡ የኢትዮጵያውያን የላብ፣ የደም እና የእንባ ውጤት ነው…

የአፍሪካ -ካሪቢያን የጤና ሚኒስትሮች ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ -ካሪቢያን የጤና ሚኒስትሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ እንዳሉት፤…

የጽናት ቀን በጋምቤላ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማ ጳጉሜ 1 የጽናት ቀን ‘ጽኑ መሠረት፤ ብርቱ ሀገር’ በሚል መሪ ቃል በተለያዩ  መርሃ ግብሮች ተከብሯል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የተለያዩ ወታደራዊ ትርዒቶች የቀረቡ ሲሆን፤ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድን…