አቶ አህመድ ሺዴ ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ቤን ብላክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ ከ2026ቱ የዓለም ባንክ እና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) የጸደይ ስብሰባ ጎን ለጎን…