የአይሾው ስፒድ የኢትዮጵያ ቆይታ የሚሊየኖች ዐይን ወደ አዲስ አበባ እንዲሳብ አድርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት በመላው ዓለም የሚሊየኖች ዐይን ወደ አዲስ አበባ እንዲሳብ አደርጓል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጉብኝቱ ከተማችን ያላትን…