Fana: At a Speed of Life!

በአፋር ክልል ሀዩ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ ለመጣው ስኬት እውቅና የሚሰጥ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በአፋር ክልል ኤሊዳአር ወረዳ ሀዩ ከተማ በለውጡ ለተገኘው ድልና ስኬት እውቅና የሚሰጥ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች…

የመንግሥትን የልማት ስትራቴጂ በመከተል የግል ሴክተሩም በከፍተኛተነሳሽነት እየሰራ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥትን የልማት ስትራቴጂ በመከተል የግል ሴክተሩም በከፍተኛ ፍጥነትና ተነሳሽነት አብሮን እየሰራ ይገኛል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ውብና ማራኪ…

በጅግጅጋ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ ለመጣው ስኬት እውቅና የሚሰጥ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በሶማሊ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በለውጡ ለተገኘው ድልና ስኬት እውቅና የሚሰጥ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ባስተላለፉት…

 አሜሪካ ጥቃት የደረሰበትን ኤፍ-15 ተዋጊ ጄት ፓይለት በህይወት አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በኢራን ከተመታው የኤፍ-15 ተዋጊ ጄት ጥቃት በኋላ ጠፍቶ የነበረውን ፓይለት በህይወት ማግኘቷ ተሰምቷል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናድ ትራምፕ ፓይለቱን ለማትረፍ የተደረገውን ዘመቻ በአሜሪካ ታሪክ ድፍረት እና ቆራጥነት የተሞላበት መሆኑን…

ኮንፈረንስ ቱሪዝም የሀገር ገጽታን ለማስተዋወቅ ከፍ ያለ ፋይዳ አለው – አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ከፍተኛ እድገት የታየበት ኮንፈረንስ ቱሪዝም የሀገር ገጽታን ለማስተዋወቅ ከፍ ያለ ፋይዳ አለው አሉ። የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱ ምሰሶ…

ኢትዮ ቴሌኮም የኤሌክትሪክ መኪናዎችን ለባለእድለኞች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የተመሰረተበትን 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው ‘ሜጋ ፕሮሞ’ እድለኛ ለሆኑ አራት ግለሰቦች የኤሌክትሪክ መኪናዎችን አስረክቧል፡፡ ተቋሙ 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከመስከረም 12 ቀን…

ኢራን የአሜሪካ ኤፍ -15 ተዋጊ ጄትን መትታ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ጦርነቱ ከተጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የአሜሪካ ኤፍ-15 ተዋጊ ጄትን መትታ መጣሏ ተሰማ፡፡ አናዶሎ እንደዘገበው÷ ከአንድ ወር በላይ በቆየው ጦርነት የአሜሪካ ኤፍ -15 ተዋጊ ጄት በደቡባዊ ኢራን ተመትቶ ወድቋል፡፡ ከአደጋው በኋላ…

ለጫናዎች የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት ግብርናው ሚናውን እየተወጣ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጫናዎች የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የግብርናው ዘርፍ ሚናውን እየተወጣ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ። በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አድአ ወረዳ የሰብል ልማት ወቅታዊ ቁመና እና እንክብካቤ እንዲሁም ሀገራዊ…

አቶ አህመድ ሺዴ ከቻይና አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ከቻይና የገንዘብ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የዕዳ ሽግሽግን በተመለከተ፣ በኢትዮጵያ ያሉ ፕሮጀክቶችን ግንባታ ማፋጠን በሚቻልባቸው እንዲሁም የቻይና መንግስት የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያን ጨምሮ…

የሀረሪ ክልል ካቢኔ የቀረበለትን የበጀት ክለሳ አፀደቀ

 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የ2018 የበጀት ዓመት የስምንት ወራት እቅድ አፈጻጸም መነሻ በማድረግ የቀረበለትን የበጀት ክለሳ አፅድቋል። ካቢኔው በክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ…