Fana: At a Speed of Life!

ወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ተጀምሯል፡፡ አገልግሎቱ በአዲስ አበባ ከተማ የተመደቡ የ2ኛ እና የ3ኛ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ከአዲስ አበባ የሰላም ሠራዊት ጋር በማስተሳሰር ነው የተጀመረው፡፡…

በአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ምን አዳዲስ የታሪክ ክስተቶች ተስተዋሉ?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች አስገራሚ ክስተቶችን አስተናግደው ትናንት ምሽት በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቀው ወደ ጥሎ ማለፉ የሚገቡ 16 ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል። ለ13 ቀናት በተደረጉ የምድብ ጨዋታዎች ጥሩ ስብስብ ያላት ክሮሺያ ሳትጠበቅ ከምድብ…

ረዳት አሰልጣኟ በተመለከቱት የቢጫ ካርድ ምክንያት ከምድቧ 2ኛ ደረጃን ያጣችው ስሎቬኒያ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን አስተናጋጅነት እየተካሔደ የሚገኘው 17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ዴንማርክ እና ስሎቪኒያ ተመሳሳይ ነጥብ እና ሪከርዶች እያሏቸው ደረጃ የተለያዩበት መንገድ በዓለም የእግርኳስ ቤተሰብ ዘንድ አግራሞትን ፈጥሯል፡፡ በምድብ ሶስት የተደለደሉት ሁለቱ…

አቡበከር ናስር ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ መስመር ተጫዋቹ አቡበከር ናስር ከደቡብ አፍሪካው ክለብ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር በይፋ ተለያይቷል፡፡ አቡበከር ቀጣይ ማረፊያው የጋናው ክለብ ሊሆን እንደሚችልም ተጠቁሟል፡፡ የ24 ዓመቱ አጥቂ በሰንዳውንስ ያንሰራራል…

1 ሺህ 175 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 175 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡ የዛሬ ተመላሾች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ ከእነዚህ ውስጥም ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 20 ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢንዱስትሪው የአቪዬሽን ኦስካር ተብሎ በሚጠራው የስካይትራክስ መድረክ ለ7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸንፏል፡፡ አየር መንገዱ በተጨማሪም የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል አየር መንገድ ሽልማትን ለ6…

በሩሲያ በደረሰ የእሳት አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ መዲና ሞስኮ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የቀድሞ የምርምር ተቋም ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ እስካሁን የ8 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በአደጋው ሁለት ሰዎች እሳቱ በድንገት ከተነሳ በኋላ ማምለጥ ባለመቻላቸው ወዲያውኑ ሕይወታቸው…

የ2017 ረቂቅ በጀት ሀገራዊ የልማት ስኬቶችን አጠናክሮ ማስቀጠልን ታሳቢ በማድረግ የተዘጋጀ ነው -ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2017 በጀት ዓመት የቀረበው ረቂቅ በጀት የማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋትን ለማረጋገጥና ያለፉት ዓመታት የልማት ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። ስትሮች ምክር ቤት ግንቦት…

አምባሳደር ታዬ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በክልላዊ ጉዳዮች ላይ…

ለ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ለ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የሚደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ ከባለድረሻ አከላት ጋር መክሯል፡፡…