የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ ከቀድሞ የማዳጋስካር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Nov 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቀድሞ የማዳጋስካር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቻርድ ራንድሪያ ማንድራቶ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው 120 ሜትር ተንጠልጣይ ድልድይ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ Mikias Ayele Nov 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ጎጃም ዞን ባሕርዳር ዙሪያ ወረዳ ሞሽ ቀበሌ በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው 120 ሜትር ተንጠልጣይ ድልድይ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። የድልድዩ መገንባት በክረምት ወቅት በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ይደርስ የነበረን ሰብዓዊና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጀርመን ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የጀመረችውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች Mikias Ayele Nov 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከጀርመን የምግብና እርሻ ሚኒስትር ቼም አዝደሚር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በግብርና ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች እንዲሁም በአውሮፓ ህብረት የደን ጥበቃ አዋጅ ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን የሃይማኖት መከባበርና አብሮነት የሚያሳይ የስዕል ኤግዚቢሽን ተከፈተ Mikias Ayele Nov 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፉ የሃይማኖት ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያን የሃይማኖት መከባበርና አብሮነት የሚያሳይ የስዕል ኤግዚቢሽን ተከፈተ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ ከሚገኘው ከመሐመድ ቢን ዛይድ ፎር ሁማኒቲ ዩኒቨርሲቲ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ታዳጊ ሀገራት ፍላጎታቸውን ያማከለ ውክልና በተመድ ውስጥ ሊኖራቸው እንደሚገባ ገለጸች Mikias Ayele Nov 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዳጊ ሀገራት ፍላጎታቸውን ያማከለ ውክልና በተባበሩት መንግስታት ድርጀት (ተመድ) ውስጥ ሊኖራቸው እንደሚገባ ኢትዮጵያ አስገነዘበች። ኢትዮጵያ በሩሲያ ካዛን ከተማ የተካሄደውን 16ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ውጤት አስመልክቶ ጀኔቫ የሩሲ…
ስፓርት በኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም Mikias Ayele Nov 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ53ኛው የኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ሳይቀናቸው ቀረ። በወንዶች ታምራት ቶላና አዲሱ ጎበና የተወዳደሩ ሲሆን አትሌት ታምራት ቶላ 2:08:12 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቋል። በተመሳሳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤናውን ዘርፍ የላቀ ደረጃ ላይ ለማድረስ በቁርጠኝነት እንሰራለን – ዶ/ር መቅደስ ዳባ Mikias Ayele Nov 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የ2017 በጀት ዓመት የጤናውን ዘርፍ የላቀ ደረጃ ላይ ለማድረስ በየደረጃው በቁርጠኝነት የምንሰራ ይሆናል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። "የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እምርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"…
ስፓርት ባህርዳር ከተማ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያዩ Mikias Ayele Nov 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ7ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ እና ወላይታ ድቻ 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት በመለያየት ነጥብ ተጋርተዋል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ተመጣጣኝ የሆነ እንቅስቃሴ ታይቷል። የፕሪሚየር ሊጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 4ኛ ዓመት ታስቦ ዋለ Mikias Ayele Nov 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 4ኛ ዓመት በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ታስቦ ዋለ። "እንዳይደገም ሁሌም እንዘክረዋለን" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘከረው በዚህ ሥነ-ሥርዓት ላይ ሰሜን ዕዝ ከሁለት አሥርት ዓመታት በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተወካዮች አጀንዳቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ Mikias Ayele Nov 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የባለድርሻ አካላትና የማህበረሰብ ተወካዮች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ እንዲቀርብ የለዩአቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከቡ። በኮሚሽኑ አስተባባሪነት በክልሉ ከጥቅምት 18 ቀን 2017 ጀምሮ ሲካሄድ…