Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ሀገር ህጋዊ የሥራ ስምሪትን ወደ አውሮፓና እስያ ለማስፋት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ህጋዊ የሥራ ስምሪትን ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተጨማሪ ወደ አውሮፓና እስያ ሀገራት ለማስፋት እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ከሀገራት ጋር ህጋዊ የሥራ ስምሪት ስምምነት በማድረግ የሰለጠነ የሰው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የኮርያ ጦርነት ዘማቾች መታሰቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኮሪያ ጦርነት መታሰቢያ ሃውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠው የኢትዮጵያ የኮርያ ጦርነት ዘማቾች መታሰቢያ ማዕከልን ጎብኝተዋል። በደቡብ ኮርያ ቹንቺዮን ከተማ ሲደርሱም…

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ተወካዮችና ሌሎች 4 የባለድርሻ አካላት ወኪሎች በየግላቸው በመወያየት ላይ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ወክለው የተመረጡ 121 የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች እና ሌሎች አራት የባለድርሻ አካላት ወኪሎች በየግላቸው በቡድን በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ በመወያየት ላይ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዛሬ…

የኮሪደር ልማት ሰራተኞች በመምሰል የኤሌክትሪክ ኬብሎችን የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ሰራተኞች በመምሰል ለልማት የተዘረጉ የኤሌክትሪክ ኬብሎችን የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ እንደገለፀው÷ ተጠርጣሪዎቹ ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ከሌሊቱ 9፡00 ሰዓት ላይ በአራዳ ክፍለ…

ኮሌጁ የተገነባ ሠራዊት ለመፍጠር የሚያከናውነው ተግባር የሚደነቅ ነው-ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜጀር ጄኔራል ሙልጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ባለው ውስን አቅም ችሎታውና እውቀቱ የተገነባ ሠራዊት ለመፍጠር የሚያከናውነው ተግባር የሚደነቅ ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የጦር ሃይሎች ጠቅላይ…

ፀጋዎችን በአግባቡ ለመጠቀም ጠንካራ የስራ ባህል ማዳበር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጸጋዎቻችንን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ጠንካራ የስራ ባህል ማዳበር ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ”ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፣ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር” በሚል መሪ ሐሳብ የምክክር…

የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር ዘመቻ በ129 መርከቦች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን በስፋት የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማፂያን በቀይ ባህር ዘመቻ ከጥቅምት ወር ጀምሮ 129 መርከቦች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ገለፁ፡፡ የአማጺያኑ መሪ አብዱል ማሊክ አል ሀውቲ÷ ቡድኑ በአካባቢው የሚፈጽመውን ጥቃት እያሰፋ መሆኑን ገልጾ፤ ከዚህ…

ጆሴ ሞሪኒሆ የፌነርባቼ አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆሴ ሞሪኒሆ በሁለት ዓመት ኮንትራት የቱርኩ ፌነርባቼ እግር ኳስ ክለብ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማምተዋል፡፡ አወዛጋቢው አሰልጣኝ ባለፈው ጥር ወር ከሴሪ ኤው ክለብ ሮማ ከተሰናበቱ በኋላ ከስራ ውጭ ሆነው መቆየታቸው የሚታወስ…

በድሬዳዋ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ  ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬደዋ አስተዳደር ‘በጎነት ለህብረ ብሔራዊ  አንድነት’ በሚል መሪ ሀሳብ የ2016 የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ። በማስጀመሪያ ስነ- ስርዓቱ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር÷ በጎ ስራ ሠብአዊነትን በማስቀድም…

ህብረተሰቡ ከመጭበርበር የወንጀል ድርጊት እንዲጠነቀቅ አገልግሎቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ህብረተሰቡ ከመጭበርበር የወንጀል ድርጊት እንዲጠነቀቅ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አሳሰበ፡፡ አገልግሎቱ አንዳንድ ግለሰቦች እና የወንጀል ድርጊት ፈፃሚዎች የተለያየ ገጽታ ያላቸው ወንጀሎች በመፈጸም በህገ-ወጥ መንገድ ገንዘብ ለማግኘት እንቅስቃሴ…