Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ 21ኛውን የሚኒስትሮች ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ በናይሮቢ እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን 21ኛ የሚኒስትሮች ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በመድረኩ በድንበር አካባቢ የሚገኙ መሬቶችን በተመለከተ ኢኒሼቲቩ ያፀደቃቸው ስምምነቶችን አፈፃፀም…

ሀብቶችን በአግባቡ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀብቶችን በአግባቡ በመጠቀም ከተረጂነት ለመላቀቅ መረባረብ ይገባል ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ በሀረሪ ክልል "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፣ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር" በሚል መሪ ሀሳብ በክልል አቀፍ ደረጃ…

በቴል አቪቭ በኤርትራውያን ስደተኞች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል ቴል አቪቭ በኤርትራውያን ስደተኞች መካከል በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ተገለፀ፡፡ ግጭቱ በኤርትራ መንግስት ተቃዋሚ እና ደጋፊ በሚል በሁለት ጎራ በተከፈሉ ኤርትራውያን ስደተኞች መካከል የተፈጠረ ሲሆን አንድ ሰው በስለት…

የህብረተሰብ ተወካዮች በአጀንዳ ሃሳቦች ላይ እያደረጉት ያለው ውይይት እንደቀጠለ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛ ቀኑን ያስቆጠረውና የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ እያስተባበረ የሚኘው የምክክር ምዕራፍ ዛሬም ቀጥሏል፡፡ ከትናንት ግንቦት 21 ቀን 2016 ከሰዓት በኋላ ጀምሮ በነበረው መርሃ-ግብር ተሳታፊዎች በየህብረተሰብ…

አትሌት ሱቱሜ አሰፋ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድንን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን በመወከል የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካተች፡፡ አትሌቷ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ግንቦት 8 በፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን በማራቶን የሚወክሉ አትሌቶችን ስም…

አቶ መላኩ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ትብብር ለአምራች ዘርፉ እድገት ወሳኝ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ በጋራ መስራት ለአምራች ዘርፍ እድገት ወሳኝ ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በአምራች ኢንዱስትሪዎች በሚስተዋሉ ቸግሮች ዙሪያ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።…

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አመራሮቹ በክልሉ ልማት፣ ሠላም እና መልካም አሥተዳደር ዙሪያ በትኩረት መምከራቸውን አሚኮ ዘግቧል፡፡

የገበሬ ህብረት ሥራ ማህበር ከ31 ሚሊየን ብር በላይ እንዲመዘበር ያደረጉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በሰንዳፋ ከተማ ባረክ አሌልቱ የተሰኘ የገበሬ ህብረት ሥራ ማህበር ከ31 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ እንዲመዘበር አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች እስከ 14 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ። ዛሬ በዋለው የችሎት ቀጠሮ የግራ ቀኝ…

ኮሚሽኑ በባሕር ዳር ክላስተር ሲያካሂድ የቆየው የተባባሪ አካላት ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በባሕርዳር ክላስተር ሥር ከሚገኙ ወረዳዎች ለመጡ ተባባሪ አካላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቅቋል፡፡ በስልጠናው ከምስራቅ ጎጃም፣ ከምዕራብ ጎጃም፣ ከሰሜን ጎጃም እና ከአዊ ዞኖች እንዲሁም ከባሕርዳርና ደብረ…

ለ67 ዓመታት በበረራ አስተናጋጅነት ያገለገሉት ቤቲ ናሽ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በአሜሪካ አየር መንገድ ለ67 ዓመታት በበረራ አስተናጋጅነት በማገልገል የክብረ ወሰን ባለቤት የነበሩት ቤቲ ናሽ በ88 ዓመታቸው ህይወታቸው ማለፉ ተገለፀ፡፡ አየር መንገዱ እንዳስታወቀው÷ ቤቲ ናሽ የተባሉት ግለሰቧ በአሜሪካ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ…