Fana: At a Speed of Life!

የቻይናው ሳውዝ ዌስት ሆስፒታል ለመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ሳውዝ ዌስት ሚሊተሪ ሆስፒታል ለመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን  የተረከቡት የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ሸዋየ ኃይሌ ÷አሁን ላይ እንደተቋም…

የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ ስፔክትረም የአውደ ጥናት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ50 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተሳተፉበት የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ ስፔክትረም አውደ ጥናት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በዓለም አቀፍ ቴሌኮም ህብረት አስተባባሪነት የተዘጋጀው መድረኩ በአፍሪካዊያን መካከል…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የትምህርት ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በብሪታንያ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፉ የትምህርት ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በፎረሙ ላይም በትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን እየተሳተፈ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልዑክ ፎረሙላይ…

ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን የመከላከልና መቆጣጠር ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንጀል የተገኘን ንብረት ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን የመከላከልና መቆጣጠር ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ የተዘጋጀ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ፡፡ በምክክር መድረኩ የፍትህ ሚኒስትሩን ጌዲዮን ጤሞቲዎስን ጨምሮ…

ለቀድሞ ተዋጊዎች አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ተግባራት መለየታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀድሞ ተዋጊዎች የመመዝገቢያ፣ የመመገቢያ፣ ስልጠና እና የመኝታ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ተግባራት መለየታቸውን ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽኑ በማህበራዊ ትስስሩ ገጹ እንዳመለከተው፤ በመቀሌ በምክክር ላይ የነበረው የመልሶ ማቋቋም…

በአፍጋኒስታን በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ68 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍጋኒስታን በድጋሚ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ68 ሰዎች ህይወት ማለፉን የታሊባን ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ በአፍጋኒስታን ከወትሮው የተለየ ከባድ ዝናብ እየጣለ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፤ በዝናቡ ሳቢያ በሰሜናዊ እና ምዕራባዊ አፍጋኒስታን የጎርፍ…

ታዋቂ ግለሰቦች ለቀጣናው ሰላም መረጋገጥ ገንቢ ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታዋቂ ግለሰቦች ያላቸውን ተሰሚነት በመጠቀም በቀጣናው ሰላም እንዲሰፍን የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ…

ልጁን ‘የካንሰር በሽተኛ ነው’ በማለት ሲለምንበት የተገኘ ወላጅና ግብረ-አበሩ ተያዙ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤናማ ልጁን ‘የካንሰር በሽተኛ ነው’ በማለት ሲለምንበት የተገኘ ወላጅን እና ግብረ-አበሩን ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በወንጀሉ የተጠረጠረው ግለሰብ ልጁን የካንስር በሽተኛ በመሆኑ ለማሳከም ከአዋሽ 7 ወደ አዲስ…

አየር መንገዱ ከሰኔ 1 ጀምሮ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጪው ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትግራይ ክልል አክሱም ከተማ ዳግም በረራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ገለጸ። የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፤ አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ለመጀመር…

የ2017 በጀት ስሚ መርሀ-ግብር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 በጀት ስሚ መርሀ-ግብር የገንዝብ፣ የማዕድንና ነዳጅ እንዲሁም የፕላንና ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የሚቀጥለው ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ፡፡ የማዕድን ሚኒስቴር የበጀት ስሚ ውይይትን የመሩት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ…