Fana: At a Speed of Life!

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+

‎የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣርያ  የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታ  ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል። ‎‎ጨዋታው ነገ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል። ‎በኢትዮጵያ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሐይቅ ከተማ የተገነባውን ትምህርት ቤት መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ በበላይነህ ክንዴ ፋውንዴሽን የተገነባውን ትምህርት ቤት መርቀዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን በመጎብኘት እና የተጠናቀቁ…

ከተማ አስተዳደሩ ሀገራዊ ዕቅዶችን ለማሳካት በቁርጠኝነት መስራቱን ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተቀመጡ ሀገራዊ ዕቅዶችን ለማሳካት በትጋትና በቁርጠኝነት መስራቱን ይቀጥላል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ ከከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር “በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ…

በሀገራዊ ምክክር ሂደት አብዛኛዎቹ የፖለቲካ ፖርቲዎች ተሳትፎ አድርገዋል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) 

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)  በሀገራዊ ምክክር ሂደት አብዛኛዎቹ የፖለቲካ ፖርቲዎች ተሳትፎ አድርገዋል አሉ። ኮሚሽኑ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ለሁለት ቀናት የሚቆይ የምክክር መድረክ እያካሄደ ይገኛል።…

የዓለም መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ ኮፕ32ን እንድትዘጋጅ ስለመመረጧ ምን አሉ?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤን (ኮፕ32) በፈረንጆቹ 2027 እንድታስተናግድ መመረጧ በብራዚል ቤለም በተካሄደው ኮፕ30 ላይ ይፋ ሆኗል። ኢትዮጵያ መመረጧን ተከትሎ የዓለም መገናኛ ብዙሃን ጉዳዩን ሰፊ ሽፋን…

በጆርጂያ በወታደራዊ አውሮፕላን መከስከስ አደጋ የ20 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጆርጂያ በተከሰተው የቱርክ ወታደራዊ አውሮፕላን መከስከስ አደጋ 20 ወታደሮች እና የበረራ አባላት ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል። የቱርክ አየር ኃይል ንብረት የሆነውና ሲ-130 የሚል ስያሜ ያለው ወታደራዊ አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ…

በመደመር መንግሥት ዕይታ እመርታዊ ለውጥ መጥቷል – ከፍተኛ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመደመር መንግሥት ዕይታ በዘርፎች ላይ የመጣውን እመርታዊ ለውጥ በተጨባጭ ማየት ችለናል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አባላት። የፓርቲው ከፍተኛ አመራር አባላት በሀገሪቷ መሰረታዊ የኢኮኖሚ ዘርፎች በግብርና፣ ቱሪዝም፣ ኢንዱስትሪ እና…

ድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ቀን 9:00 ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሲዳማ ቡና እና ምድረ ገነት ሽረን 2 ለ 1 አሸንፏል። የሲዳማ…

ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የተገናኙት ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። በቶተንሃም ስታዲየም ዛሬ ቀን 9 ሰዓት ከ30 በተካሄደው ጨዋታ የቶተንሃም ሆትስፐር ግቦችን ቴል እና…

በአማራ ክልል ከመስኖ ልማት 52 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከመስኖ ልማት ከ52 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ ቢሮው ከመስኖ ከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በኮምቦልቻ ከተማ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ…