Fana: At a Speed of Life!

የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ከማለዳ ጀምሮ በሃላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የብሔረሰቡ ተወላጆች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአዲስ አበባ፣…

ሴኔጋል ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገባች

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ሴኔጋል ማሊን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገብታለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሴኔጋል ኒጃይ ባስቆጠረው ግብ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚ ለመሆን…

መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የመቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር 11ኛ ሳምንት ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 11ኛ ሳምንት በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት፣ በሱፈቃድ ገዛኸኝ እና ግዛቸው አማረ በቀጥታ ስርጭት ብርቱ ፉክክር…

ተፈጥሯዊ ይዘታቸውን አጥተው የነበሩ ወንዞች ታክመው ሲያንሰራሩ ማየት ትልቅ ስኬት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ተፈጥሯዊ ይዘታቸውን አጥተው የነበሩ ወንዞች ታክመው ሲያንሰራሩ ማየት ትልቅ ስኬት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በመዲናዋ እየተገነቡ የሚገኙትን የቀበና እና የጊንፍሌ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክቶችን የሥራ ሂደት…

ሴኔጋል ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሴኔጋል ሱዳንን 3 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሴኔጋል ፓፔ ጉዬ (ሁለት) እና ምባዬ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ሱዳንን…

የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት በእቅዱ መሠረት እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኤሶ - ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት ለኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት ጉልህ አበርክቶ ስለሚኖረው በእቅዱ መሠረት እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የወጣቶች እና የሲቪክ ማህበራት ሚና …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነፃ፣ ፍትሐዊና ገለልተኛ ምርጫ እንዲካሄድ የወጣቶች እና የሲቪክ ማህበራት ሚና ከፍተኛ ነው አለ የኦሮሚያ ክልል ወጣቶት አደረጃጀት፡፡ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ወጣቶች ፌዴሬሽን በመተባበር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወጣቶች የነቃ…

ወልቭስ ዌስትሃም ዩናይትድን በማሸነፍ በሊጉ የመጀመሪያ ድሉን አስመዘገበ  

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ወልቭስ ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል። ምሽት 12 ሰዓት ላይ በሜዳው ዌስትሃም ዩናይትድን ያስተናገደው ወልቭስ አሪያስ፣ ዋንግ ሂ-ቻን (በፍጹም…

 ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ ተኪ ምርት …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ ተኪ ምርት ለማምረት እየተሠራ እንደሚገኝ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። ኢንቨስትመንት እና አምራች ኢንዱስትሪን የሀገሪቱ የብልጽግና ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ…