Fana: At a Speed of Life!

ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቻይና ህዝባዊ ባንክ ገዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቻይና ህዝባዊ ባንክ ገዥ ፓን ጎንግሼንግ ጋር የፋይናንስ አጋርነትን ለማጠናከር ያለመ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይታቸውም የሁለቱን ተቋማት የንግድና ኢንቨስመንት ትብብር እና የፋይናንስ አጋርነት…

በጠመንጃ ሳይሆን በሀሳብ ልዕልና የስልጣን ሽግግር የተደረገበት መጋቢት 24…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 በጠመንጃ ሳይሆን በሀሳብ ልዕልና የስልጣን ሽግግር የተደረገበት እለት ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ፡፡ በጅማ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ ለተገኘው ስኬት እውቅና የሚሰጥ ሕዝባዊ…

መንግስት ለግብርናው ዘርፍ በሰጠው ትኩረት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ተችሏል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት መንግስት ለግብርናው ዘርፍ በሰጠው ትኩረት ዘርፉን ማዘመንና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ተችሏል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ የ2018/19 የበልግና የመኸር ወቅት የሰብል ልማት የንቅናቄ መርሐ ግብርን አስመልክቶ መግለጫ…

በአጋሮ ከተማ በሀገራዊ ለውጡ ለመጣው ስኬት እውቅና የሚሰጥ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በኦሮሚያ ክልል አጋሮ ከተማ አስተዳደር በለውጡ ለተገኘው ድልና ስኬት እውቅና የሚሰጥ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች…

በምክክር ሂደቱ የትግራይ ክልል ተሳትፎ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከበርካታ ችግሮች በኋላ ከትግራይ ባለድርሻ አካላት ጋር የሚያከናውነውን የመጀመሪያ ዙር የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የሀገራዊ ጉባኤ ተሳታፊዎች ልየታ መድረክ በአዲስ አበባ አስጀምሯል። የለውጡ መንግሥት የፖለቲካ…

በሩሲያ በደረሰ የወታደራዊ አውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሁሉም ተሳፋሪዎች ህይወት አለፈ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ አውሮፕላን በክሪሚያ ግዛት ተከስክሶ ሁሉም ተሳፋሪዎች እና የበረራ ሰራተኞች ሕይውት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ኤኤን-26 የተባለው ወታደራዊ አውሮፕላኑ 23 ተሳፋሪዎችን እና 6 የበረራ…

 የቻይና ባንክ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎቱን አሳየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ባንክ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ማስፈፀሚያ የሚውል የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎቱን አሳይቷል፡፡ የቻይና ባንክ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎቱን አሳየ…

በአማራ ክልል ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማሰራጨት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ8 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማሰራጨት ታቅዷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አንተነህ ሰውአገኝ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት÷ በክልሉ የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን…

 አቶ አህመድ ሺዴ ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር በኢትዮጵያ እና በባንኩ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ በኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ስራዎችን…

ባንግላዲሽ የመንግስት ሰራተኞቿ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ ሰጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንግላዲሽ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የመንግስት ሰራተኞች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ አስተላልፋለች፡፡ የሀገሪቱ የህዝብ አስተዳደር ሚኒስቴር በባንግላዲሽ የነዳጅ እጥረትን…