Fana: At a Speed of Life!

ሸገር ከተማ ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሸገር ከተማ ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ሄኖክ አዱኛ ባስቆጠረው ግብ ሸገር ከተማ ሶስት ነጥብ ይዞ…

ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል – ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ54 ሚሊየን በላይ መራጮች ተመዝግበዋል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ።…

ለምርጫው ስኬታማነት ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አደርጋለሁ – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በኢትዮጵያ ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማነት ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አደርጋለሁ አለ፡፡ ምርጫው ነጻ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒ እና አካታች እንዲሆን የድርሻውን እንደሚወጣ…

ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራንን ለመምረጥ ተዘጋጅተናል – የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቴፒ ከተማ ነዋሪዎች ግንቦት 24 በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራንን መንግሥት ለመምረጥ ዝግጁ ነን አሉ፡፡ ነዋሪዎቹ እንደገለፁት÷ በመጪው ሰኞ በሚካሄደው የድምጽ መስጠት…

በፍኖተ ሰላም ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል፡፡ የምርጫ ክልሉ አስተባባሪ መለሰ ጌታነህ እንደገለፁት÷ በፍኖተ ሰላም የምርጫ ክልል 89 የምርጫ ጣቢያ አለ፡፡ ግንቦት 24 ቀን…

 ድምፃችንን ለመስጠት ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው – የሀረር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመጪው ግንቦት 24 ለሀገር የሚበጀውን ለመምረጥ ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቅን ነው አሉ የሀረር ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ ምርጫ ለሀገር ሰላምና ልማት እንዲሁም…

የትምህርት ተቋማትና ምሁራን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱበት ሀገራዊ የምክክር ሂደት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ውጤታማነት የመንግሥት፣ የግል እና ሃይማኖታዊ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና ምሁራን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክተዋል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)። ኮሚሽኑ በዋናው ሀገራዊ…

የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል፡፡ የክልሉ ምርጫ ጽሕፈት ቤት አስተባባሪ አቶ አብርሃም አንጁሎ እንደገለጹት÷ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በመጭው ሰኞ ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት…

በአማራ ክልል ያለምንም ስጋት ምርጫ ማካሄድ የሚቻልበት ሁኔታ ተፈጥሯል – የክልሉ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ማህበረሰቡ ያለምንም ስጋት መምረጥ የሚችልበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል አለ የክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ የክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ በምርጫ ወቅት የክልሉ…

የቦረና ህዝብ ራሱን ከተረጂነት ነጻ አውጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዓመታት በድርቅ ሲጠቃ የነበረው የቦረና ህዝብ በራሱ ጥረት ራሱን ከእርዳታ አውጥቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በዛሬው ዕለት በምስራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ በኩታገጠም እየለማ የሚገኝ የስንዴ…