Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ ÷የገቢ አሰባሰቡን ውጤታማ ለማድረግ አማራጮችን የማስፋትና የህግ ማዕቀፎችን…

የ600 ሚሊየን ብር የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 11 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት ከ6 የግንባታ ሥራ ተቋራጭ ድርጅቶች ጋር የ600 ሚሊየን ብር የውል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ÷ የንፁህ ውሃ ፕሮጀክቶች…

ፑቲን ታክቲካል የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ልምምድ እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ታክቲካል (ስልታዊ) የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ልምምድ እንዲደረግ ለሀገሪቱ ጦር ትዕዛዝ መስጠታቸው ተሰምቷል፡፡ ልምምዱ አንዳንድ ምዕራባውያን ባለስልጣናት የሚሰነዘሩትን ጠብ አጫሪ መግለጫ እና ዛቻ ተከትሎ…

ጁለን ሎፔቴጉይ የዌስትሃም አሰልጣኝ ለመሆን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ ጁለን ሎፔቴጉይ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ የዌስትሃም ዩናይትድ አሰልጣኝ ለመሆን ተስማምተዋል፡፡ ስምምነቱ ተፈጻሚ ከሆነም የ57 ዓመቱ የቀድሞ የዎልቭስ አሰልጣኝ በድጋሚ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ እንደሚመለሱ ይጠበቃል፡፡ የመዶሻዎቹ…

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ከሚያስመዘግቡ የዓለም ሀገራት ውስጥ አንዷ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2024 እስከ 2029 ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ከሚያስመዘግቡ የዓለም ሀገራት ውስጥ አንዷ እንደሆነች ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ገለጸ፡፡ በዓለም ሀገራት ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎችን የሚያስተዋውቀው ቪዥዋል…

የጎንደር ከተማ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የሲሲቲቪ ካሜራዎችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የደኅንነት (ሲሲቲቪ) ካሜራዎችንና ሌሎች ግብዓቶችን ለጎንደር ከተማ አሥተዳደር ድጋፍ አደረገ። የአሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ ጎንደር ከተማን ወደ…

የምስራቅ አፍሪካ የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች ማህበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች ማህበር ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠናቋል፡፡ በጉባኤው ኢትዮጵያ የሁለት ዓመት ሪፖርቷን ያቀረበች ሲሆን የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና…

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የሆነውን ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀሉ። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አመራር፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትየጵያ መድን ሲያሸንፍ መሪው ንግድ ባንክ ነጥብ ጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ኢትዮጵያ መድን ሀምበሪቾን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ። በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም 9:00 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ አቡበከር ሳኒ በ68ኛው እና በ75ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ጎሎች ኢትዮጵያ መድን…

የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ። በዓሉ ልዩ ሥርዓተ ጸሎትና ስግደት በማከናወን ተከብሯል። የስቅለት በዓል በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም…