Fana: At a Speed of Life!

አቶ አህመድ ሺዴ በፋይናንስ ዘርፍ ምርጥ መሪ ተብለው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የዓመቱ የፋይናንስ ዘርፍ ምርጥ መሪ በሚል በአፍሪካን ሊደርሺፕ መጽሔት ተመረጡ። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እድገትና መረጋጋትን የተገኘው ውጤት ተከትሎ ነው በእንግሊዙ የአፍሪካ ሊደርሺፕ መጽሔት በፈረንጆቹ…

በሶማሌ ክልል የዞኖች የ9 ወራት ሥራ አፈፃፀም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል 11 ዞኖች የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ የዘጠኝ ወራት ሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ፅህፈት ቤት መካሄድ ጀመረ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሀመድ እንደገለጹት፤ በመድረኩ በአገልግሎት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቀብሪደሃር የበረራ አገልግሎት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሶማሊ ክልል ቀብሪደሃር ከተማ የበረራ አገልግሎት ጀምሯል። የቀብሪደሀር አየር ማረፊያ አካባቢ በተከታታይ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በአየር ማርፊያው በደረሰው ጉዳት የበረራ አገልግሎቱ ተቋርጦ እንደነበር የሚታወስ…

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ። በዓሉ በልደታ ማሪያም ካቶሊክ ካቴድራል ቤተክርስቲያን በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት ተከብሯል።…

በኢንዱስትሪውና በምርት ፈላጊው መካከል የአቅርቦት ሰንሰለትን በማጠናከር ልማትን ማፋጠን ይገባል- ም/ጠ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪውና በምርት ፈላጊው መካከል የሚስተዋለውን ክፍተት ለመሙላት የአቅርቦት ሰንሰለቱን በማጠናከር ልማትን ለማፋጠን መስራት እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን…

የአይፎን ስልኮች ዋጋ ቀነሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፕል ኩባንያ ምርት የሆኑት አይፎን ስልኮች ዋጋ ከአውሮፓ በስተቀር በሁሉም የዓለም ሀገራት ገበያዎች ላይ መቀነሱ ተነገረ። ኩባንያው እንዳስታወቀው፤ የፈረንጆቹ 2024 ከገባ ወዲህ ባሉት የመጀመሪያ ሶስት ወራት የስማርት ስልኮች አጠቃላይ ፍላጎት…

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የሸሸና የተመዘበረ ሃብትን ለማስመለስ በጋራ እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ቅንጅታዊ አሰራርን በመፍጠር ከሀገር የሸሸና የተመዘበረ ሃብትን ለማስመለስ እንዲሁም በተያያዥ ወንጀሎች ላይ በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የሸሸ እና የተመዘበረ ሃብትን ለማስመለስ…

በ300 ሚሊየን ብር ለሚገነባ የመድሃኒት ማከማቻ መጋዘን የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ በ300 ሚሊየን ብር ወጪ የመድኃኒት ግብዓት ማከማቻ መጋዘን እና የአስተዳደር ህንጻ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመሰረት ድንጋዩን  የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ እና የጤና ሚኒስትር  ዶ/ር መቅደስ ዳባ…

ከዳያስፖራው 3 ቢሊየን ዶላር በሬሚታንስ ወደ ሀገር መላኩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዳያስፖራው የሚገኘውን ሬሚታንስ ለማሳደግ በተደረገ ድጋፍና ክትትል 3 ቢሊየን ዶላር የሬሚታንስ ገቢ መገኘቱን የዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በዳያስፖራ ዘርፍ የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀም ላይ ከኢፌዴሪ ሚሲዮኖች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ሲቪል አቪዬሽን ሲምፖዚዬም በዘርፉ ያላትን ተሞክሮ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዶሚኒካን ሪፐብሊክ በተዘጋጀው የዓለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ሉላዊ የአፈፃፀም ድጋፍ ሲምፖዚዬም ላይ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን ልምድ አካፍላለች፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዓለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን…