Fana: At a Speed of Life!

313 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 313 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ተመላሾቹ 263 ወንዶች፣ 44 ሴቶች እና 6 ጨቅላ ሕጻናት ሲሆኑ÷ ከእነዚህ መካከልም 24 እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ…

አትሌት ለሜቻ ግርማ፣ጌትነት ዋለና ሳሙኤል ፍሬው ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ33ኛው የፓሪስ ኦሊምፒክ በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ወንዶች ማጣሪያ ለሜቻ ግርማ፣ ጌትነት ዋለና ሳሙኤል ፍሬው ለፍጻሜ አልፈዋል። አትሌት ጌትነት በምድብ አንድ 3ኛ ፤ ሳሙኤል በምድብ ሁለት 2ኛ እንዲሁም ለሜቻ በምድብ ሶስት 1ኛ ደረጃን በመያዝ…

ዶ/ር መቅደስ የወባ በሽታ ምላሽ አሰጣጥ ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተከናወነ የሚገኘው የተቀናጀ የወባ በሽታ የምላሽ አሰጣጥ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ አሳሰቡ፡፡ የወባ በሽታ መከላከል እና መቆጣጠር የተቀናጀ የምላሽ አሰጣጥ ሥራዎች ላይ የመረጃ ልውውጥና የውይይት …

በአለርት ሆስፒታል የሕክምና መሳሪያዎች የሚታደሱበት ማዕከል ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአለርት ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሕክምና መሳሪያዎች የሚታደሱበት ማዕከል ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ። የመሰረት ድንጋዩን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የኮሪያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጁንግ ካንግ…

በክልሉ በምርቶች ላይ ዋጋ የሚጨምሩ አካላትን የሚቆጣጠር ግብረ-ሃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ በምርቶች ላይ አላግባብ ዋጋ የሚጨምሩና የሚሰውሩ አካላትን የሚቆጣጠር ግብረ-ሃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስዳድር አሻድሊ ሀሰን በሀገር አቀፍ ደረጃ…

አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በይፋ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በይፋ መለያየቱን ክለቡ አስታውቋል፡፡ አሠልጣኝ ዘሪሁን ከታዳጊ ቡድን ጀምሮ እስከዋናው ቡድን ለረጅም ዓመታት በአንድ ማሊያ ብቻ በመጫወት በድል አድራጊነት ደምቆ የዋንጫ ድሎችን መጎናጸፉን ክለቡ…

ለ22 የከርስ ምድር ውሃ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ተፈጽሞ ወደ ሥራ መገባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ለ22 የከርስ ምድር ውሃ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ተወስዶ ወደ ሥራ መገባቱን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት አፈጻጸምን ከክልል የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን…

ቲክቶክ የኦንላይን ሱስ ስጋትን ለመከላከል ሲባል የሽልማት ገጽታዎችን ለማንሳት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቲክቶክ በተለይም ልጆች በስክሪን ላይ እንዲቆዩ ለማበረታታት ጥቅም ላይ ያዋላቸውን የሽልማት ገጽታዎች ለማንሳት መስማማቱን የአውሮፓ ህብረት ስራ አስፈጻሚ ኮሚሽን አስታውቋል። በፈረንጆቹ የካቲት ወር ላይ ሥራ ላይ የዋለው እና ትላልቅ ዲጂታል…

በአማራ ክልል የኮሌራና የወባ በሽታዎችን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮሌራና የወባ በሽታዎችን የመከላከልና የመቆጣጠር ተግባር እየተከናወን መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ያለፈው ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምግማና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ የትውውቅ መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሄዷል።…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለፓሪስ ኦሊምፒክ ሲያደርግ የነበረውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ኦሊምፒክ በማራቶን ኢትዮጵያን የሚወክለው አንጋፋው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለውድድሩ ሲያደርግ የነበረውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ አትሌት ቀነኒሳ በማህበራዊ ትስስር ገፁ እንዳስታወቀው÷ ለፓሪሱ ኦሊምፒክ ሲያደርግ የነበረውን ዝግጅት…