ፈረንሳይ ከፓሪሱ ኦሊምፒክ በፊት ተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥያቄ ልታቀርብ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ከፓሪሱ ኦሊምፒክ ቀደም ብሎ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥያቄ ልታቀርብ መሆኑን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን አስታወቁ፡፡
የ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ከፈረንጆቹ ሐምሌ 26 እስከ ነሐሴ 11 በፈረንሳይ ይካሄዳል፡፡
ይህን ተከትሎም…