Fana: At a Speed of Life!

በግራንድ አፍሪካን ራን ለሚሳተፉ አትሌቶች የመኪና ሽልማት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ዋሽንገተን ዲሲ በሚካሄደው የግራንድ አፍሪካ ራን ለሚሳተፉ አትሌቶች የመኪና ሽልማት መዘጋጀቱ ተገለፀ፡፡ ግራንድ አፍሪካን ራን በየአመቱ ጥቅምት በገባ በሁለተኛዉ ቅዳሜ በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ የሚደረግ የ5 ኪሎሜትር የሩጫ ዉድድር ነዉ።…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ካንትሪ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት ኦስማን ዲኦን÷ ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ እየተገበራቸው የሚገኙ ፕሮጀክቶች ያሉበትን ደረጃ ገላጻ አድርገዋል፡፡…

ከተለያዩ ከተሞች የተወጣጡ ከንቲባዎች በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች የተወጣጡ ከንቲባዎች በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አበቤ በጉብኝቱ ወቅት÷አዲስ አበባ ላይ  በተለያዩ  ዘርፎችለውጥ ማምጣት…

የተከተልኩት የሩጫ ስልትና የአሰልጣኝ ድጋፍ ለድል አብቅቶኛል – አትሌት ፅጌ ዱጉማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውድደሩ የተከተልኩት የሩጫ ስልትና የአሰልጣኝ ድጋፍ ለድል አብቅቶኛል ስትል በግላስጎ የዓለም የቤት ውስጥ ውድድር የ800 ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊዋ አትሌት ፅጌ ዱጉማ ተናገረች፡፡ አትሌቷ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረገችው…

ኢትዮ ቴሌኮም በዓድዋ ድል መታሰቢያ የገነባውን ማዕከል አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ለደምበኞቹ  ዘመኑ ያፈራቸውን ቴክኖሎጅዎች የሚያሳይና ጎብኝዎች በተግባር የሚሞክሩበት ማዕከል በዓድዋ ድል መታሰቢያ አስመርቋል፡፡ ማዕከሉ ኢትዮ ቴሌኮም ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈበትን የቴክኖሎጅ ጉዞ የሚያሳይ መሆኑ ተገልጿል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሦስት ደንቦች ላይ ተወያይቶ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ካቢኔ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባ በሦስት የከተማዋ ደንቦች ላይ ተወያይቶ አጽድቋል፡፡ ደንቦቹም÷ 1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የበጎ ፈቃድ አስተዋፅኦን፣ አገልግሎት እና ማኅበራዊ ኃላፊነት…

ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ መድንን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ መድንን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ 10፡00 ሠዓት ላይ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፋሲል ከነማን የድል ጎሎች ጌታነህ ከበደ በፍፁም ቅጣት ምት እና ናትናኤል ማስረሻ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ኤቨርተንን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ28ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ኤቨርተንን 2 ለ 0 አሸነፈ፡፡ የዩናይትድን የማሸነፊያ ጎሎች ማርከስ ራሽፎርድ እና ቡሩኖ ፈርናንዴዝ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥረዋል፡፡ ሁለቱም የፍፁም ቅጣት ምቶች በአርጀንቲናዊው…

በሸገር ከተማ ግንባታቸው ከተጀመሩ 56 ት/ቤቶች 39ኙ አገልገሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት ግንባታቸው ከተጀመሩ 56 ትምህርት ቤቶች 39ኙ ግንባታቸው ተጠናቅቆ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የሸገር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ፍራኪያ ካሣሁን እንደገለጹት÷ በያዝነው የበጀት…

ከንቲባ አዳነች የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ረትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠራተኞቹ…