Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ረትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠራተኞቹ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የእንስሳት ልማትና የልህቀት ማዕከል ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የእንስሳት ልማት እና የልህቀት ማዕከል ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ ከተማችንን ወደ አምራችነት በማሸጋገርና የምርት አቅርቦትን በማሻሻል የገበያ መረጋጋት…

የሜሲን ስም በመጥራት ከሃማስ እገታ የተረፉት የ90 ዓመት አዛውንት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ90 ዓመቷ አዛውንት የሊዮኔል ሜሲን ስም በመጥራት ከሃማስ እገታ መትረፋቸው መሰማቱ አነጋጋሪ ሆኗል። ሃማስ በእስራኤል ላይ ጥቃት በፈፀመበት በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 ቀን 2023 ዕለት ነገሩ የተፈጸመው። በዕድሜ የገፉት የ90 ዓመቷ አዛውንት…

13ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች ውድድር በዛሬው እለት በይፋ ይከፈታል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋና የሚካሄደው 13ኛው የአፍሪካ ጨዋታዎች የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት አክራ በሚገኘው የጋና ዩኒቨርሲቲ ስፖርት ስታዲየም ይደረጋል። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጋና ፕሬዚዳንት ናና አኩፎ አዶ፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት፣…

በአማራ ክልል ከ10 ሺህ 500 በላይ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ማህበረሰቡን ተቀላቅለዋል- ኮማንድ ፖስቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተመለሱ ከ10 ሺህ 500 በላይ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የክልሉ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕስ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ የሰላምና ጸጥታ…

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 40 ሚሊየን 125 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ። በሶማሊ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በተደረገ የመረጃ ቅብብሎሽ እና የክትትል ሥራ የካቲት 26…

የሁቲ አማፂያን በፈፀሙት ጥቃት ሶስት መርከበኞች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የየመን ሁቲ አማፂያን በፈፀሙት የሚሳኤል ጥቃት ሶስት መርከበኞች መገደላቸውን በመካከለኛው ምሥራቅ የአሜሪካ ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ፡፡ በአማፂያኑ ጥቃት መርከበኞች ሲሞቱ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ተገልጿል። ዕዙ እንዳስታወቀው÷…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦትስዋና ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ። አየር መንገዱ በረራውን ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን የገለፀ ሲሆን በሳምንት ሶስት ቀን ወደ ከተማዋ በረራ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ አየር…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና የወቅቱ የሴቶች ማራቶን ክበረ ወሰን ባለቤት ትዕግስት አሰፋ በ2024 የለንደን ማራቶን ውድድር እንደሚሳተፉ የለንደን ማራቶን አዘጋጅ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የ41 ዓመቱ አትሌት ቀነኒሳ በ2023ቱ የቫሌንሲያ ማራቶን 2…

አቶ ኦርዲን በድሪ ከኢትዮጵያ ስካውት መሪዎችና አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ የሚከበረውን የኢትዮጵያ ስካውት ብሔራዊ ጃምቡሬ ቀንን በማስመልከት ከኢትዮጵያ ስካውት መሪዎችና አባላት ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱም ርዕሰ መስተዳድሩ የኢትዮጵያ ስካውት ብሔራዊ ጃምቡሬ…