Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢንዱስትሪው የአቪዬሽን ኦስካር ተብሎ በሚጠራው የስካይትራክስ መድረክ ለ7ኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸንፏል፡፡ አየር መንገዱ በተጨማሪም የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል አየር መንገድ ሽልማትን ለ6…

በሩሲያ በደረሰ የእሳት አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩሲያ መዲና ሞስኮ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የቀድሞ የምርምር ተቋም ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ እስካሁን የ8 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ በአደጋው ሁለት ሰዎች እሳቱ በድንገት ከተነሳ በኋላ ማምለጥ ባለመቻላቸው ወዲያውኑ ሕይወታቸው…

የ2017 ረቂቅ በጀት ሀገራዊ የልማት ስኬቶችን አጠናክሮ ማስቀጠልን ታሳቢ በማድረግ የተዘጋጀ ነው -ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2017 በጀት ዓመት የቀረበው ረቂቅ በጀት የማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋትን ለማረጋገጥና ያለፉት ዓመታት የልማት ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። ስትሮች ምክር ቤት ግንቦት…

አምባሳደር ታዬ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በክልላዊ ጉዳዮች ላይ…

ለ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ለ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የሚደረገውን ዝግጅት አስመልክቶ ከባለድረሻ አከላት ጋር መክሯል፡፡…

አምባሳደር ታዬ ከኢጋድ ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዋና ጸሃፊው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ከአምባሳደር ታዬ…

የሁቲ አማጺያን በመርከብ ላይ የድሮን ጥቃት መፈጸማቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማፂያን ዛሬ ረፋድ ላይ በፈጸሙት የሰው አልባ ድሮን ጥቃት በቀይ ባህር ትጓዝ በነበረች መርከብ ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ተነገረ። ጥቃቱ የሁቲዎችን እንቅስቃሴ የሚቆጣጠረው እና ለሚፈፀሙ ጥቃቶች ምላሽ ሲሰጥ የቆየው የአሜሪካ…

የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ልኬት በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የደን ሽፋን ልኬት አሁን ያለበት ሁኔታ በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት መከናወኑን የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም ገለጹ፡፡ የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ቅድመ ማስጀመሪያ መርኃ ግብር ከቀናት በፊት ሲካሄድ ጠቅላይ…

በአውሮፓ ዋንጫ ጀርመን ከስዊዘርላንድ እንዲሁም ስኮትላንድ ከሀንጋሪ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች መካሄዳቸውን ሲቀጥሉ ጀርመን ከስዊዘርላንድ እንዲሁም ስኮትላንድ ከሀንጋሪ ዛሬ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ አዘጋጇ ሀገር ጀርመን ከሰዊዘርላንድ ጋር የምታደርገው ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በፍራንክፈርት አሬና…

አየር ኃይሉ ብቁ የሰራዊቱን አመራሮች ለማፍራት ከለውጡ ወዲህ ውጤታማ ስራ አከናውኗል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በሰው ኃይል ልማት በተለይም ብቁ የሰራዊቱን አመራሮች ለማፍራት ከለውጡ ወዲህ ውጤታማ ስራ መከናወኑን ገለጹ። የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ከኢፌዴሪ አየር ኃይል የተውጣጡ 24…