የአገው ፈረሰኞች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአገው ፈረሰኞች ድንቅ በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
86ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል ምክትል…