በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 7 ሺህ 200 ባለሙያዎች ለአርሶ አደሩ ሙያዊ ድጋፍ እየሰጡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ከ7 ሺህ 200 በላይ የግብርና ባለሙያዎች በቀበሌ ተሰማርተው ለአርሶ አደሩ ሙያዊ ድጋፍ በማድረግ ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰሩ ነው አለ።
በክልሉ “የበለፀገ ቤተሰብ ለማየት እተጋለሁ” በሚል መሪ ሀሳብ…