የፈተና ስርቆትን የሚጠየፍ ትውልድ ለመፍጠር ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል – ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) የፈተና ስርቆትን የሚጠየፍ ትውልድ በመፍጠር ሂደት ውስጥ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል አሉ።
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 በበይነ መረብና በወረቀት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን…