Fana: At a Speed of Life!

አበበች ጎበና የእልፎች እናት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከሀገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ላጡ ልጆች እናትም አባትም ሆነው ሰው ከወደቀበት ቀና እንዲል አድርገዋል።…

ጋዜጠኞች ሙያቸውን እና ሕግን እንዴት መከተል እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጋዜጠኞች ሙያቸውን እና ሕግን እንዴት መከተል እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በሚዲያ…

 ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ በከንቲባ አዳነች አቤቤ የቀረቡለትን ሹመቶች አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሰረት 1ኛ. አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ - በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና…

የኑሮ ውድነት እንዳይባባስ በትኩረት እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም አቀፍ ተፅዕኖ ምክንያት የኑሮ ውድነት ችግሮች እንዳይባባሱ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ፡፡ ከንቲባዋ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ…

የባህር ሰሌዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ የዓለም ዓይንና ጆሮ በባህር ሞገዶች እና በመርከቦች ድምፅ ላይ ሆኗል። የመጫወቻ ካርዱን የሚዘውሩት ኃያላንም በጥቅም ግጭቶች እየተላተሙ ይገኛሉ። የዓለም ኢኮኖሚ ደም ሥር የሆነው ነዳጅ ዛሬም እንደ ትናንቱ ወሳኝ ነው፡፡ ሆርሙዝ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማከናወን ጀምሯል። በጉባኤው ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡ ምክር ቤቱ በልዩ…

በሩሲያ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በ13 የአውሮፕላን ማረፊያዎች አገልግሎት ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡባዊ ሩሲያ ሮስቶቭ ኦን ዶን ከተማ በሚገኘው የበረራ አስተዳደር ህንፃ ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት በ13 የአውሮፕላን ማረፊያዎች አገልግሎት ተቋርጧል፡፡ በዛሬው ዕለት በተፈፀመው ጥቃት በሰራተኞች ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ የሀገሪቱ…

ለማክሮኢኮኖሚ መረጋጋት ወሳኝ ሚና ያለው የዕዳ አስተዳደር …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የዕዳ አስተዳደር ከቴክኒካዊ ተግባር ባለፈ ለማክሮኢኮኖሚ መረጋጋት፣ ለልማት ስትራቴጂ እና ለፖሊሲ ተዓማኒነት ወሳኝ ሚና አለው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው። በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ ሉዓላዊ የፋይናንስ…

ተጠናክሮ የቀጠለው የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ዲፕሎማሲ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት በተለያዩ ዘርፎች እያጠናከረች ትገኛለች፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና አንድነትን ከማስከበር፣ የኢኮኖሚ ልማትን ከማፋጠን እና ዴሞክራሲያዊ ስርዓትን…

ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን ክስ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረባትን መሰረተ ቢስ ክስ ውድቅ አደረገች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ የሱዳን መከላከያ ኃይል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ በሰጡት መግለጫ ኢትዮጵያ ላይ ያቀረቡት ክስ መሰረተ ቢስ…