Fana: At a Speed of Life!

የጅግጅጋ የኮሪደር ልማት በቅርቡ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት በቅርቡ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ይደረጋል፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ÷ የከተማውን የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። አቶ ሙስጠፌ በዚህ ወቅት…

“የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን ሕይወት ይቀይራል” አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን ሕይወት ለመቀየር ከፍተኛ አበርክቶ ይኖረዋል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ በ2018 ዓ.ም ተግባራዊ የሚደረገውን የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷…

በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው ኤሌክትሪክ ሙሉ ለሙሉ ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ተመልሷል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ አንዋር አብራር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከዋናው…

ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ምላሽ መስጠት የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ የሚስተዋሉ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን መቋቋምና ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን መፍጠር ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…

የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስችላል-  ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ከሰሞኑ በተለያዩ መገናኛ ብዘሃን የሚሰራጩ መረጃዎች ተገቢነት የላቸውም አለ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ያቀረበው የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት እንዲያገኝ የጋራ ጥረት ያስፈልጋል  –  ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ እና ተቋማት ተቀባይነት እንዲኖረው በትብብር መስራት ይገባል አሉ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡ በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ተመራማሪ አዲስ…

ቀጣናዊ የንግድ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤ ምሲ) ቀጣናዊ የንግድ ትስስርን እና የግል ዘርፉን ሚና ለማጠናከር ያለመ "ኢኮትሬድ" የተሰኘ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ “በግሉ-ዘርፍ የሚመራ የእሴት ሰንሰለትን በማሳደግ የኢትዮጵያን ንግድና ምጣኔ ሃብት ትስስር ማጎልበት” በሚል…

ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ሪፎርም ለደንበኞች ጥራት ያለውን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤልክትሪክ አገልግሎት ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው ሪፎርም ለደንበኞች ጥራት ያለውን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው አለ። አግልግሎቱ ያደረገውን የፖሊሲ እና አሰራር ማሻሻያ ስራ አስመልክቶ ከመገናኛ ብዙኃን ተወካዮች ጋር ውይይት…

የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ጉባኤ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ጉባኤ ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር) ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ የአፍሪካ የመንግስት…

ኢራን እና እስራኤል ጥቃት መሰናዘራቸውን ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተባባሰ በመጣው የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ኢራን በደቡባዊ እስራኤል በምትገኘው የቢርሼባ ከተማ የሚሳኤል ጥቃት ፈፅማለች፡፡ በጥቃቱ በከተማዋ የሚገኘው ሶሮካ ሆስፒታል ኢላማ መደረጉ በእስራኤል በኩል የተገለጸ ሲሆን፤ 30 ሰዎች ጉዳት…