Fana: At a Speed of Life!

በሀረሪ ክልል ነዳጅን በሕገወጥ መንገድ ሲሸጡ በተገኙ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል መንግስት ከወሰነው የነዳጅ ታሪፍ በላይ እንዲሁም ከግብይት ሰንሰለት ውጪ ሲሸጡ በተገኙ ሁለት ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል። የክልሉ ንግድ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሸሪፍ ሙሜ ርምጃ የተወሰደባቸው ማደያዎች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ…

እስራኤል እና አሜሪካ በኢራን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ላይ ጥቃት ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና አሜሪካ በኢራን ኢስፋሃን እና ኮራምሻህር የኢነርጂ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ላይ ለመፈፀም የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ወደ አምስት ቀናት መራዘሙን…

በኒው ዮርክ በተከሰተ የአውሮፕላን አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ኒዮርክ ከተማ ላጋርዲያ አውሮፕላን ማረፊያ በተከሰተ የአውሮፕላን አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በርካታ ሰዎች መጎዳታቸው ተሰምቷል፡፡ የከተማዋን ፖሊስ ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው÷ ባለቤትነቱ የኤር ካናዳና ሲአርጄ 900 የሚል ሞዴል…

ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ ቀስ በቀስ እየቀነሰ እንደሚሄድ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ምሽት ላይ በሰጡት መግለጫ÷ አሜሪካ የኢራንን የውጊያ አቅም በማዳከም ጦርነቱን ለማጠናቀቅ ማቀዷን…

የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅ ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር…

የዒድ አል ፈጥር በዓል የሶላት ሥነ ሥርዓት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የዒድ ሶላት ሥነ ሥርዓት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተከናውኖ ተጠናቅቋል አለ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ። ተቋሙ እንዳስታወቀው÷ የዒድ ሶላት እና የተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በስኬት እንዲጠናቀቁ…

የዒድ አል ፈጥር የሶላት ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር የሶላት ሥነ ሥርዓት በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ መምሪያው እንዳስታወቀው÷ የሶላት ሥነ ሥርዓቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የጸጥታ አካላት…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤቷ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ መላው የእስልምና እምነት ተከታዮች…

የዒድ አል ፈጥር በዓል የዒድ ሶላት በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የዒድ ሶላት በከተማችን ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ መርሐ ግብሩ…

የዒድ አልፈጥር በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ የዒድ አልፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በዓሉ…