ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትናንት ትዝታ ብቻ አይደለም – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚያዝያ 27 የታሪክ ማኅደር ተገልጦ የሚነበብበት የትናንት ትዝታ ብቻ አይደለም አለ።
አገልግሎቱ 85ኛውን የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ባስተላለፈው መልዕክት፤ አባቶቻችን በደምና በአጥንታቸው ሀገርን ጠብቀው…