ኮፕ-32 ለኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ጥረት የተሰጠ እውቅና ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤን እንድታዘጋጅ የተመረጠችው የአካባቢ ጥበቃ ጥረቷ አለም አቀፍ ዕውቅና ስላገኘ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ…