Fana: At a Speed of Life!

ኮፕ-32 ለኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ጥረት የተሰጠ እውቅና ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኮፕ-32 ጉባኤን እንድታዘጋጅ የተመረጠችው የአካባቢ ጥበቃ ጥረቷ አለም አቀፍ ዕውቅና ስላገኘ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ…

የአቡ ዳቢ የ10 ሚሊየን ችግኝ እቅድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ዋና ከተማ የሆነችው አቡ ዳቢ በበረሃማ አካባቢዎቿ 10 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ማቀዷን አስታወቀች፡፡ በሰው ሰራሽ አስተውሎት በመታገዝ ይከናወናል የተባለው የአቡ ዳቢ የችግኝ ተከላ ፕሮጀክት በረሃማ ስፍራዎችን ወደ…

በጅማ ዩኒቨርሲቲ የብሔራዊ ሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስልጠና ተጀመረ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባባር 15ኛውን ዙር የብሔራዊ ሰላም በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ኤፍሬም ዋቅጅራ (ኢ/ር) በሥነ ሥርዓቱ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማህበረሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ማህበረሰቡ እንደተለመደው ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ለአንድ ጀምበር…

በአማራ ክልል በሚቀጥሉት 25 ዓመታት ከተሜነት በተሟላ ደረጃ ይስፋፋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአማራ ክልል በሚቀጥሉት 25 ዓመታት ከተሜነት በተሟላ ደረጃ ይስፋፋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገራዊ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአሚኮ ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በአማራ ክልል በገጠር…

አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራና ኦሮሞ በዘመናት መካከል ጠንካራ ውህደት መፍጠር የቻሉ ህዝቦች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሚኮ ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ባደረጉት ቆይታ፤ የአማራ እና የኦሮሞ…

ኢትዮጵያውያን በብዙ መልኩ ተጋምደው በጋራ የኖሩ ህዝቦች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቦች በብዙ መልኩ የተጋመዱ፣ የተዋለዱና በጋራ የኖሩ ናቸው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቆይታ…

ከ704 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከሐምሌ 16 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገ ክትትል ከ704 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል አለ። የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት በጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በክልል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሳሂባ ጋፋሮቫ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን እና የጋራ እድገትን…

 በ2018 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 9 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ 9 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ አቶ መስፍን…