Fana: At a Speed of Life!

ብዙ ማይሎችን በማቋረጥ የአደንዛዥ እጽ ዝውውርን ድል ያደረገችው ህንዳዊ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንዳዊቷ የፖሊስ አባል ፕሪትፓል ኮር በተለያዩ ግዛቶች ብዙ ማይል ርቀቶችን በመጓዝ ታጣቂዎችን እና የአደንዛዥ እጽ አዘዋዋሪዎችን እንቀስቃሴ ድል ማድረግ መቻሏ ተነግሯል፡፡ ህንድን በሰሜን ምስራቅ በምታዋስናት ማይናማር ድንበር በኩል የታጣቂ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል የኪነ-ጥበብ ምሽቶችን ዳግም ማዘጋጀት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል የኪነ-ጥበብ ምሽቶችን ዳግም ማዘጋጀት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። ባህል ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰርከስ ማኅበር ጥምረት ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራርሟል። በመርሸ ግብሩ…

ኢትዮጵያ በፓን አፍሪካ ፓርላማ ኮሚቴዎች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ የተመራ ልዑክ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ በሚገኘው የፓን አፍሪካ ፓርላማ ኮሚቴዎች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ነው። ስብሰባው ሶስት የአፍሪካ ኅብረት ሀገራት በሆኑት ደቡብ አፍሪካ…

በኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ከሕዳር 11 እስከ 15 ቀን ሰብል እንዲሰበስቡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰብል በደረሰባቸው አካባቢዎች ከ5ኛ ክፍል በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከሕዳር 11 እስከ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ሰብል እንዲሰበስቡ መወሰኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው ማምሻውን ባወጣው መግለጫ÷አሁን ላይ በክልሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ውድ ወንድሜን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ከኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ ጉባኤ ጎን …

ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ባሕር ዳር ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል። ርዕሰ መሥተዳድሩ ባሕር ዳር ሲደርሱ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ…

ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናከር እንሠራለን – የስፔን አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር እንሠራለን ሲሉ በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ማኑኤል ሳላዛር ተናገሩ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ማኑኤል ሳላዛር ጋር…

ኤቨርተን የእንግሊዝን ፕሪሚየር ሊግ የፋይናንስ ህግን ተላልፎ በመገኘቱ 10 ነጥብ ተቀነሰበት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን የእንግሊዝን ፕሪሚየር ሊግ የፋይናንስ ህግን ተላልፎ በመገኘቱ 10 ነጥብ ተቀንሶበታል፡፡ ክለቡ በ2021-22 የውድድር ዘመን ከፋይናንስ ጥሰት ጋር በተያያዘ በገለልተኛ አጣሪ ኮሚቴ ምርምራ ሲደረግበት መቆየቱ የሚታወስ…

ሬድ ፕላስ የደን ልማት ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ሁለተኛ ምዕራፍ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ሬድ ፕላስ’ የተባለ የደን ልማት ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ሁለተኛው ምዕራፍ መጀመሩን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ ÷ ደን የምግብ፣ የእንጨት፣ የእንስሳት መኖ እና መድኃኒት ሊሆኑ…

የኢንቨስትመንት አስፈጻሚ አካላት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈፃሚ አካላት ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በፎረሙ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን…