የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት በውስጥና በውጭ የተቃጣበትን የተቀናጀ ዘመቻ እየመከተ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን Mikias Ayele Feb 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በውስጥ እና በውጭ የተቃጣበትን የተቀናጀ ዘመቻ እየመከተ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የቤኒሸንጉል ጉሙዝ ክልል ርእሰ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና…
የሀገር ውስጥ ዜና ብልፅግና ፓርቲ አለመግባባቶች በውይይት እንዲፈቱ እየሰራ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ Mikias Ayele Feb 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በሀገሪቱ የተፈጠሩ አለመግባባቶች በውይይት እንዲፈቱ እየሰራ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባልና የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳደር ሺመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሰቆጣ ከተማ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካና እንግሊዝ የሁቲ አማፂያን ይገኙባቸዋል ባሏቸው 36 ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፀሙ Mikias Ayele Feb 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና እንግሊዝ የሁቲ አማጺያን ይገኚባቸዋል ባሏቸው 36 ቦታዎችን ኢላማ አድርገው የተቀናጀ ጥቃት መፈፀማቸውን የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ አስታውቋል፡፡ የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ እንደገለፀው÷ ሁለቱ ሀገራት በአየር እና በባህር ላይ ባደረጉት…
ስፓርት 53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጠናቀቃል Mikias Ayele Feb 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጥር 21 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው 53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ በሻምፒዮናው በካሜሮን በሚካሄደው 23ኛው የአትሌቲክስ ሻምፒዮና እና በጋና አክራ በሚካሄደው የመላው…
ስፓርት የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ Mikias Ayele Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ናይጄሪያ ከአንጎላ እንዲሁም ዲሞክራቲክ ኮንጎ ከጊኒ ይገናኛሉ፡፡ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ በሚደረገው ጨዋታ÷ ናይጄሪያ ከአንጎላ የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 2፡00 ሠዓት ላይ በአቢጃን ፌኪክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶስት ዓመታት ውስጥ የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማካሄድ በዕቅድ መያዙ ተነገረ Mikias Ayele Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ የህዝብ እና ቤት ቆጠራ ለማድረግ እቅድ መያዙን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚነስቴሩ በቀጣይ ሶስት ዓመታ የሚተገበረዉ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም ይፋ አድርጓል፡፡ በፕሮግራሙ መሰረትም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከዩኒዶ ጋር የ28 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመች Mikias Ayele Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ጋር የ28 ሚሊየን ዶላር የፕሮጀክት ስምምነት ፊርማ ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የዩኒዶ ኢትዮጵያ ተዋካይ ሚስተር ቻሌብሮ ኦርሊያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ከ147 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ ተገለፀ Mikias Ayele Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎች ከ147 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት እንደሚለማ የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለፀ። የ2016 የተፋሰስ ልማት ስራዎች በዛሬው ዕለት በክልሉ ጠምባሮ ልዩ ወረዳ መካሄድ ጀምሯል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
ስፓርት አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ ተቀላቀለ Mikias Ayele Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ አቤል ያለው የግብጹን ዜድ ኤፍ ሲ መቀላቀሉን ክለቡ አስታውቋል፡፡ ከታችኛው ሊግ በማደግ የግብጽ ፕሪሚየር ሊግን እየመራ የሚገኘው ዜድ ኤፍ ሲ የቅዱስ ጊዮርጊሱን የፊት መስመር አጥቂ ለማስፈርም እንቅስቃሴ ሲያደርግ መቆቱ…
ስፓርት ኬፕ ቨርዴ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች Mikias Ayele Jan 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ኬፕ ቨርዴ ሞሪታኒያን በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡ ምሽት 2 ሰዓት በተደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ኬፕ ቨርዴ ሪያን ሜንዴዝ ባለቀ ደቂቃ ባስቆጠራት የፍጹም ቅጣት ምት 1 ለ 0 አሸንፋለቸ፡፡ ውጤቱን…