የሀገር ውስጥ ዜና የብሔራዊ ቡድኑ የቀድሞ ሁለት ተጫዋቾች ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Mikias Ayele Sep 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች የነበሩት እሸቱ ገብረህይወት እና ቴዎድሮስ አስገዶም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በ1950ዎቹ እና 60ዎቹ ተጫውተው ያሳለፉት እሸቱ ገብረህይወት በ1960 ዓ.ም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በተካሄደው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሞስኮ እየተሰጠ ነው Mikias Ayele Sep 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሩሲያ ትምህርት ቤቶች መሰጠት መጀመሩን የሞስኮ ትምህርት ቤቶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የአማርኛ ቋንቋ መሰጠት መጀመሩ በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን ኢኮኖሚያ፣ ባህላዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያጠናክራል ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ስኬታማ ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ Mikias Ayele Sep 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን በሁለትዮሽና በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ውጤታማ ስራ እያከናወነች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለጹ። 78ኛው የተባበሩት መንግስታት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ የትምህርት ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ Mikias Ayele Sep 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ለምገባ ፕሮግራም የሚውል የ3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ኤጀንሲ ድጋፍ አደረገ፡፡ በተጨማሪም ዓየር መንገዱ 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ለ4 ሺህ ተማሪዎች ተደራሽ የሚሆን…
የሀገር ውስጥ ዜና በፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገቡ Mikias Ayele Sep 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ከ11 ሺህ 581 ተማሪዎች የሀገር አቀፍ ፈተናቸውን ለመውሰድ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገብተዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲም ተማሪዎቹን ለማስፈተን ዝግጅት ማደረጉን አስታውቋል፡፡…
ስፓርት አርሰናል ከ6 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያ የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ዛሬ ምሽት ያደርጋል Mikias Ayele Sep 20, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ከ6 ዓመታት ቆይታ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ከኔዘርላንድሱ ፒኤስ ቪ ኢንድሆቭን ጋር ዛሬ ምሽት ያደርጋል፡፡ አርሰናል ለመጨረሻ ጊዜ በመድረኩ ተሳትፎ ያደረገው በፈረንጆቹ 2017 ሲሆን÷ በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕገ-ወጥ የይዞታ ካርታ በማዘጋጀት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ 11 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ Mikias Ayele Sep 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕግ ውጪ ለስድስት ግለሰቦች የይዞታ ካርታ በማዘጋጀት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በተባሉ 11 ተጠርጣሪዎች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ። ክሱ የቀረበው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ተረኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…
ቢዝነስ ባለፉት 4 አመታት የወጪ ንግድ ዘርፉ በአማካይ 7 በመቶ እድገት ማስመዝገቡ ተገለጸ Mikias Ayele Sep 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 4 አመታት የወጪ ንግድ ዘርፉ በአማካይ በ7 በመቶ እድገት ማስመዝገብ መቻሉን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከውጭ ንግድ ዘርፎች ግብርና ከፍተኛውን ድርሻ መያዙን የገለፀው ሚኒስቴሩ ÷በዋነኝነት ቡና ፣ የቅባት እህሎችና…
የሀገር ውስጥ ዜና በባሮ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ Mikias Ayele Sep 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ የባሮ ወንዝ ሞልቶ በ 01፣ 02፣ 04 እና 05 ቀበሌዎች ባስከተለው ጉዳት በርካታ ነዋሪዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸው ተገለጸ፡፡ ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸውና የውሃ ሙላቱ ሌሊት በመከሰቱ ምክንያት…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2016 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል መስከረም 26 እና 27 ይከበራል Mikias Ayele Sep 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መስከረም 26 ቀን በሆረ ፊንፊኔ እና መስከረም 27 በሆረ ሀርሰዲ እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ የኦሮሞ አባገዳዎች ኅብረት ጸሐፊና የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ በሰጡት መግለጫ÷ ኢሬቻ የምሥጋና፣ የአንድነትና…