የሀገር ውስጥ ዜና የጀርመን ሁለት ከተሞች ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማሙ Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የሚገኙ የስቱትጋርት እና ሽዋንቤሽ ዠመንድ ከተሞች በከተማ ልማት ላይ ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ በከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በጀርመን በሚገኙ የስቱትጋርት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በጳጉሜ ወር በክልሉ ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጳጉሜ ወር በአማራ ክልል ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ “ጳጉሜን ለኢትዮጵያ” በሚለው ሀገራዊ ንቅናቄ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ…
ፋና ስብስብ አንድ ሚሊዮን ህሙማንን የፈወሰው የካንሰር ህክምና ማዕከል Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ጎልደን ኢራ” የተባለው የእንግሊዝ የበጎ አድራጎት የካንሰር ህክምና ማዕከል ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ከህመሙ መፈወስ ችሏል፡፡ የሀገሪቱ የካንሰር ጥናትና ትንተና ተቋም እንዳስታወቀው÷ ማዕከሉ ባለፉት 40 ዓመታት ውስጥ ካንሰርን ለመከላከል…
ስፓርት ማንቼስተር ዩናይትድ ሶፊያን አሙራባትን ከፊዮረንቲና በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደረሰ Mikias Ayele Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ሞሮኳዊውን የመሀል ክፍል ተጫዋች ሶፊያን አሙራባት ከፊዮረንቲና በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ማንቼስተር ዩናይትድ ለጣሊያኑ ክለብ 8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ፓውንድ የውስት ውል ይከፍላል ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ግብርናችን ለማዘመን በምናደርገው ጥረት የውሃና ኢነርጂ ግብዓት ወሳኝ ነው-ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) Mikias Ayele Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናን ለማዘመን እና ለማሻገር በምናደርገው ጥረት የውሃና ኢነርጂ ግብዓት ወሳኝ ነው ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በግብርና ሚኒስትሩ የተመራው የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ቡድን የውሃና ኢነርጂ አውደ ርዕይን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ፎረም በመጪው መስከረም ወር ይካሄዳል Mikias Ayele Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የአፍሪካ ህብረት አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዓመታዊ ፎረም የፊታችን መስከረም ወር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የአፍሪካ ህብረት አስታውቋል፡፡ በጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ላይ ያተኮረው ፎረሙ÷በተለይም የአፍሪካ ወጣቶች በክህሎት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት የበጀት ድጋፍ ረቂቅ ላይ እየተወያየ ነው Mikias Ayele Aug 31, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በ2016 በጀት ዓመት የበጀት ድጋፍ ረቂቅ እና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ እየተወያየ ይገኛል፡፡ ከሰሞኑ የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፤ 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፤ 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን ሲያካሂድ በክልሉ ርእሰ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በጆሃንስበርግ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ60 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተሰማ Mikias Ayele Aug 31, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ህንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ60 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ በአደጋው ከ40 በላይ ሰዎችም ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው የተገለጸ ሲሆን በከተማዋ መሀል የሚገኝ ህንፃ መውደሙ ነው የተገለፀው፡፡ የደቡብ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ በማሊ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲራዘም በፈረንሳይ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ ተቃወመች Mikias Ayele Aug 31, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በማሊ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲራዘም ፈረንሳይ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ያቀረበችውን የውሳኔ ሃሳብ ሩሲያ ውድቅ አድርጋለች፡፡ በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ማሊ ወታደራዊ ጁንታ በሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ባቦከር ኬታ መፈንቅለ መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምሥጋኑ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Aug 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ክሪስ ኒኮይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እያደረገ…