በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚገኙ የተመድ ሰላም አስከባሪዎች ሀገሪቱን ለቀው መውጣት ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪዎች ሀገሪቱን ለቀው መውጣት መጀመራቸውን አስታወቀች፡፡
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመንግስታቱ ድርጅት ሰላም አስከባሪ ሃይል ለሦስት አስርት ዓመታት ዜጎቼን ሲያሰቃዩብኝ ነበር…