Fana: At a Speed of Life!

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚገኙ የተመድ ሰላም አስከባሪዎች ሀገሪቱን ለቀው መውጣት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰላም አስከባሪዎች ሀገሪቱን ለቀው መውጣት መጀመራቸውን አስታወቀች፡፡ ዲሞክራቲክ  ሪፐብሊክ ኮንጎ የመንግስታቱ ድርጅት ሰላም አስከባሪ ሃይል ለሦስት አስርት ዓመታት ዜጎቼን ሲያሰቃዩብኝ  ነበር…

 የፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሠራዊት አባላት ማኅበር እንዲጠናከር ድጋፍ ይደረጋል –  ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሠራዊት አባላት ማኅበር እንዲጠናከር አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሠራዊት ድጋፍና ልማት ማኅበር ውይይት እያካሄደ ነው።…

የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ዘርፈ-ብዙ ጥቅም ማምጣቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት ከቱሪዝም ሴክተሩ ባሻገር ዘርፈ-ብዙ ጥቅም ይዞ መምጣቱን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር ገለፁ፡፡ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት ጠቅላይ…

የአቪዬሽን የሰው ሀይል ልማት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቪዬሽን የሰው ሀይል ልማት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችል ስምምነት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ፣ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አየር ሀይል እና የኢትዮጵያ ኤሮ ክለብ ተፈራርመዋል። በመድረኩ የስራና ክህሎት…

የ2023 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ ኮትዲቯር

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ኮትዲቯር ዝግጅቷን አጠናቃ እንግዶቿን እየተቀበለች ነው። የውድድሩ ተሳታፊ ሀገሮች ኮትዲቯር ገብተው የውድድሩን መጀመር በመጠባበቅ ላይ ናቸው። የዘንድሮሮውን አህጉራዊ ውድድር ያዘጋጀችው…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለኢንዱስትሪ ልማት በቂ የሰው ሀይል እንዳለው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለኢንዱስትሪ ልማት የሚሆን በቂ የሰው ሀይልና የከተሜነት ምጣኔ አለው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው ጣሰው ተናገሩ፡፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አዲሱ የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ እና የተኪ…

በቻይና የደኅንነት ጥበቃ ስልጠና ወስደው ለተመለሉ ፖሊስ ኦፊሰሮች አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በሕዝብ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ የቪአይፒ ደኅንነት ጥበቃ ስልጠና ወስደው ለተመለሱ 72 የፖሊስ ኦፊሰሮች በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል ተደርጓል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ጀኔራል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል÷ ስልጠናው ቀደም ሲል…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በቀብሪደሀር ከተማ የአስፋልት መንገዶችን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በቆራሃይ ዞን ቀሪደሀር ከተማ የተከወናወኑ የአስፋልት መንገዶችን አስመርቀዋል፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የሚመራ የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ አመራር በከተማዋ የተገነቡ የ2 ነጥብ 53 ኪ.ሜ. አስፋልት መንገዶችን…

ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የደረሱበት ሥምምነት የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ በር ይከፍታል – ቲቦር ናዥ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የደረሱበት ሥምምነት ዘመን ተሻጋሪ ግንኙነት በመመሥረት የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በር የሚከፍት መሆኑን በኢትዮጵያ የቀድሞ የአሜሪካ አምባሳደር ቲቦር ናዥ ተናገሩ። አምባሳደር ቲቦር ናዥ ከሶማሊላንድ ክሮኒክል ጋር ባደረጉት ቃለ…

 ለአፍሪካ ዋንጫ የተለያዩ ሀገራት ብሄራዊ ቡድኖች አቢጃን እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚደረገው የ2023ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የተለያዩ ሀገራት ብሄራዊ ቡድኖች ወደ አቢጃን እየገቡ ይገኛሉ፡፡ ትናንት ምሽት የካሜሮኑ የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮን  የሴኔጋል  ብሄራዊ ቡድን ኮትዲቯር የገባ ሲሆን÷ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት…