Fana: At a Speed of Life!

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሰራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደርና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በጅማ ዞን ማና ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን ያኖሩት የኢንፎርሜሽን…

በሕብረት ከተነሳን ወርቃማ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያግደን ምድራዊ ሃይል የለም – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህብረት ስንቆም ከባድ ሚመስለውን ነገር ማሳካት እጅግ ቀላል ነው ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በዛሬው ዕለት በስኬት የተጠናቀቀውን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር…

ለሽብር ተግባር 50 የእጅ ቦምብና 58 የቦምብ ፊውዝ ይዘው ሲንቀሳቀሱ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ተግባር የሚውል 50 የእጅ ቦምብና 58 የቦንብ ፊውዝ ይዘው ሲንቀሳቀሱ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ከሰዓት በኋላ በነበረው ቀጠሮ የፌዴራል ፖሊስ…

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዪን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ሰራተኞች ዛሬ እየተከናወነ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዪንችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በትዊተር ገፁ÷ የአየር ንብረት ለውጥ ድንበር እንደማይገድበው…

የፌዴራል ፖሊስ አባላት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራር እና አባላት በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 7 እንዲሁም የፖሊስ ሰራዊቱ በሚገኙባቸው…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ለመታገል የተግባር ማሳያ ነው – ኦሬሊያ ቻሌብሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከወሬ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን በተግባር ለመታገል ዋና ማሳያ ነው ሲሉ በተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኦሬሊያ ቻሌብሮ ተናገሩ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ለ2016 በጀት ዓመት ከ22 ቢሊየን 637 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ጉባኤ ለ2016 በጀት ዓመት የቀረበለትን ከ22 ቢሊየን 637 ሚሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። በበጀት ዓመቱ በክልሉ የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የነዋሪውን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት…

የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ህብረተሰቡ በአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሀረሪ እና የሲዳማ ክልል ርእሳነ መስተዳድሮች  በነገው እለት ለሚከናወነው በአንድ ጀንበር  ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ÷በአረንጓዴ አሻራ መርሃግብሩ…

ነገ ለሚከናወነው የ500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር መርሃ ግብር በመዲናዋ የተለዩ የመትከያ ስፍራዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ ለሚከናወነው የ500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ በአንድ ጀንበር መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ የተለዩ የመትከያ ስፍራዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ በዚህም፡- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተከላ ቦታ ልዩ ስም:- ትልቁ አቃቂ ወንዝ…

ሉሲዎቹ የቻድ አቻቸውን በመልስ ጨዋታ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የቻድ አቻውን በመልስ ጨዋታ 4 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በ2024 ኦሊምፒክ የሴቶች እግር ኳስ የአፍሪካ ዞን የመጀመርያ ዙር ማጣሪያ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከቻድ አቻው ጋር ጨዋታውን አድርጎ 6 ለ 0…