Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ በዩክሬን የሰላም ድርድር ዙሪያ ተስፋ አትቆርጥም  – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከዩክሬን የሰላም ድርድር ዙሪያ ተስፋ አጥቆርጥም ሲሉ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በቡድን 20 አባል ሀገራት ሰብሰባ ላይ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር እስካሁን የተደረጉ የሰላም ስምምት…

ሀድያ ሆሳዕና የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን በመለያ ምት በማሸነፍ የ17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል፡፡ ሀድያ ሆሳዕናን እና ኢትዮጵያ ቡናን ያገናኘው የ17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ጨዋታ መደበኛው ሰዓት 2 አቻ የተጠናቀቀ ሲሆን በተሰጠው…

የዲጂታል ልዩነቶችን ለማጥበብ እየተከናወነ ያለው ሥራ አበረታች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዲጂታል ልዩነቶችን ለማጥበብ እያከናወነች ያለው ተግባር አበረታች መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የኮሙኒኬሽን እና የአይ ሲ ቲ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ 5ኛ መደበኛ ስብሰባ…

በመዲናዋ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት የምግብ ቅቤ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት የምግብ ቅቤ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የምግብ ቅቤው የተያዘው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 መሆኑ ተገልጿል። የአለም ባንክ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ወንጀል መከላከል ሽፍት ሃላፊ ረዳት…

ብዙ ማይሎችን በማቋረጥ የአደንዛዥ እጽ ዝውውርን ድል ያደረገችው ህንዳዊ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንዳዊቷ የፖሊስ አባል ፕሪትፓል ኮር በተለያዩ ግዛቶች ብዙ ማይል ርቀቶችን በመጓዝ ታጣቂዎችን እና የአደንዛዥ እጽ አዘዋዋሪዎችን እንቀስቃሴ ድል ማድረግ መቻሏ ተነግሯል፡፡ ህንድን በሰሜን ምስራቅ በምታዋስናት ማይናማር ድንበር በኩል የታጣቂ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል የኪነ-ጥበብ ምሽቶችን ዳግም ማዘጋጀት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል የኪነ-ጥበብ ምሽቶችን ዳግም ማዘጋጀት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። ባህል ማዕከሉ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰርከስ ማኅበር ጥምረት ጋር በጋራ መሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራርሟል። በመርሸ ግብሩ…

ኢትዮጵያ በፓን አፍሪካ ፓርላማ ኮሚቴዎች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ የተመራ ልዑክ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ በሚገኘው የፓን አፍሪካ ፓርላማ ኮሚቴዎች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ነው። ስብሰባው ሶስት የአፍሪካ ኅብረት ሀገራት በሆኑት ደቡብ አፍሪካ…

በኦሮሚያ ክልል ተማሪዎች ከሕዳር 11 እስከ 15 ቀን ሰብል እንዲሰበስቡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰብል በደረሰባቸው አካባቢዎች ከ5ኛ ክፍል በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከሕዳር 11 እስከ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ሰብል እንዲሰበስቡ መወሰኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው ማምሻውን ባወጣው መግለጫ÷አሁን ላይ በክልሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ውድ ወንድሜን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ከኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ ጉባኤ ጎን …

ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ባሕር ዳር ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ባሕር ዳር ከተማ ገብተዋል። ርዕሰ መሥተዳድሩ ባሕር ዳር ሲደርሱ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ እና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ…