በትግራይ ክልል በነገው ዕለት በአንድ ጀንበር 3 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በነገው ዕለት በአንድ ጀንበር 3 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ግብርናና ተፈጥሮ ኃብት ቢሮ አስታወቀ።
በቢሮው የደን ልማት፣ ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ተስፋይ ተክለኃይማኖት÷ በአንድ…