Fana: At a Speed of Life!

የፒኬኬ ታጣቂዎች የጦር መሳሪያቸውን አቃጠሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኩርዲስታን ሰራተኞች ፓርቲ (ፒኬኬ) የሰላም አማራጭ መቀበሉን ተከትሎ የቡድኑ ተዋጊዎች የጦር መሳሪያቸውን በይፋ አቃጥለዋል፡፡ ፒኬኬ ከአራት አስርት አመታት የትጥቅ ትግል በኋላ ከቱርክ መንግስት የቀረበውን የሰላም አማራጭ ጥሪ በመቀበል የትጥቅ…

የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሕብረብሔራዊ አንድነት ከፍ እንዲል ሰርቷል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ኢትዮጵያዊነት እንዲደምቅ እና ሕብረብሔራዊ አንድነት ከፍ እንዲል ሰርቷል አሉ የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)። በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የሕዝብና ዓለም…

በሐረሪ ክልል ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ እንዳሉት÷ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚታቀዱ ፕሮጀክቶችን እውን ለማድረግ ገቢ በአግባቡ መሰብሰብ አለበት።…

በመዲናዋ 347 አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ቅሬታዎች እንዲቀንሱ ተደርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 347 አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ቅሬታዎች እንዲቀንሱ ተደርጓል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ 3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስደማሚ ለውጥ የታየበት ነው – ራሚዝ አላካባሮቭ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ረዳት ዋና ጸሃፊ እንዲሁም በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላካባሮቭ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስደማሚ ለውጥ የታየበት ነው አሉ። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን ራሚዝ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሀገራትን በልማት ለማስተሳሰር በትኩረት እየሰራች ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሀገሮች በልማት በሚተሳሰሩባቸው ሁኔታዎች ላይ እየሰራች ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከአጋር…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ አፍሪካውያንን ለተሻለ ዕድገት ያነሳሳል – ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ  

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ  ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለው ኢኮኖሚያዊ ለውጥ አፍሪካውያንን ለተሻለ እድገት ያነሳሳል አሉ። ኮሞሮስ ባቀረበችው ግብዣ መሰረት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ 50ኛው የኮሞሮስ የነፃነት በዓል በሞሮኒ ከተማ ሲከበር…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከድህነት ለመውጣት ትልቅ መሰረት ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ምርታማነትን በማሳደግ ከድህነት ለመውጣት ለሚደረገው ጥረት ትልቅ መሰረት ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፡፡ በአማራ ክልል"በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት…

ለህዝቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ለህዝቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ በሚሰጡ ሥራዎች ላይ በማተኮር እየሰራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ አዲሱ አረጋ። በአዳማ ከተማ አስተዳደር 171 ማህበራዊና…