Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ከተማ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የጋምቤላ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል። ‌‎የጽዳት ዘመቻው የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት ቦታን ጨምሮ…

ኢትዮጵያ በቀጣይ በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ላይ በትኩረት ትሰራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣይነት በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ በትኩረት ትሰራለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የኒውክሌር ልማትን አስመልክቶ የሁለትዮሽ…

የኢትዮጵያ አዳጊዎች ኦሊምፒክ በጥቅምት ወር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለተኛው የኢትዮጵያ አዳጊዎች ኦሊምፒክ ጨዋታ በመጪው ጥቅምት ወር በአዲስ አበባ ይደረጋል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ በሰጡት መግለጫ÷ በውድድሩ እድሜያቸው ከ14 እስከ…

 በአማራ ክልል የመስቀል ደመራ በዓልን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በክልሉ የመስቀል ደመራ በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ። የጠቅላይ መምሪያው የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ፤ በቀጣይ የመስቀል…

ሕዳሴ ግድብ አፍሪካውያን ያለምዕራቡ ዓለም ድጋፍ ፕሮጀክት መገንባት እንደሚችሉ አሳይቷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አፍሪካውያን ያለምዕራቡ ዓለም ድጋፍ ግዙፍ ፕሮጀክት መገንባት እንደሚችሉ ያሳይቷል። ዘ ሳህል ሲግናል የተባለው  የዩቲዩብ ገጽ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ ባወጣው ትንታኔ÷ ኢትዮጵያ የዓለም ዐይኖች ያተኮሩበትን…

አንድነታችንን የሚያፀኑ ዕሴቶቻችንን ተጠቅመን ብልፅግናችንን እናረጋግጣለን – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ "ዮ ማስቃላ" ያሉ የአንድነት ግማዶቻችንን የሚያፀኑ ድንቅ ዕሴቶቻችንን ተጠቅመን ብልፅግናችንን እናረጋግጣለን አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ የጋሞ ሕዝብ የአዲስ ዓመት ማብሰሪያና የዘመን መለወጫ በዓል…

 የባህር ላይና ዳርቻዎች ጥበቃ ፖሊስ በንጋት ሐይቅ ላይ ሥራውን ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የባሕር ላይና ዳርቻዎች ጥበቃ ፖሊስ (ኮስታል ጋርድ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ንጋት ሐይቅ ላይ ሥራ ጀምሯል አሉ፡፡ ኮሚሽነር ጀነራሉ እንዳሉት÷ ወንጀልን አስቀድሞ መከላከል…

በ”ዮ ማስቃላ” በዓል ላይ የሚካሄደው የ”ሶፌ” ሥነ ሥርዓት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋሞ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በሆነው በ"ዮ ማስቃላ" በዓል ላይ የሚካሄደው "ሶፌ" ሥነ ሥርዓት በብሔረሰቡ ዘንድ የሚከበር ደማቅ የበዓሉ ኹነት ነው፡፡ "ሶፌ" የሚለው ቃል ጋሞኛ ሲሆን÷ ሙሽሮች ቁንጅናቸውን በውድድር መልክ የሚያሳዩበት…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ቶኪዮ በተካሄደው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ቼልሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምስተኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው ኦልድ ትራፎርድ ቼልሲን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በተደረገው ጨዋታ ቡሩኖ ፈርናንዴዝ እና ካዚሜሮ ለማንቼሰተር…