የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኢነርጂ አጠቃቀም 16 በመቶ እድገት አሳይቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ብቻ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኢነርጂ አጠቃቀም 16 በመቶ እድገት አሳይቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን…