ተስፋ ያላቸው አዳጊዎች ወደ እግር ኳሳችን እየመጡ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀትና አሸናፊ ብሔራዊ ቡድን ለመገንባት ተስፋ ያላቸው አዳጊዎች ወደ እግር ኳሳችን እየመጡ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…