የሀገር ውስጥ ዜና በህገወጥ መንገድ ነዳጅ ያጓጓዘ አሽከርካሪ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ Mikias Ayele Jan 30, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን ሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ፍርድ ቤት በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅ ያጓጓዘ አሽከርካሪ በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጣ ወሰነ። ፍርድ ቤቱ ትናንት በዋለው ችሎት ባሳለፈው ውሳኔ እንዳመለከተው፤ ተከሳሹ አሽከርካሪ ክፍሌ ዋቁማ በጅማ ዞን ባልተፈቀደለት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቪዬሽን ደኅንነት ዘርፍ የተከናወኑ ውጤታማ የሪፎርም ሥራዎች Mikias Ayele Jan 30, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ባለፉት ሰባት ዓመታት በአቪዬሽን ደኅንነት ዘርፍ ያከናወናቸው የሪፎርም ትግበራ ሥራዎች ውጤታማ ነበሩ አሉ። የቋሚ ኮሚቴ አባላቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ90 ዓመቱ … Mikias Ayele Jan 30, 2026 0 ባለፉት የለውጥ ዓመታት ከፍተኛ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል የተቋማት ግንባታ አንዱ ነው። ተቋማት ትናንት የነበራቸውን ወረት በመያዝ ለትውልድ ተሻጋሪ እንዲሆኑ ለማስቻል ሰፊ ስራ እየተሰራ ይገኛል። በመሆኑም ከፋይናንስ እስከ ደህንነት ተቋማት ድረስ የኢትዮጵያን ታላቅነት በሚመጥን እና ሀገራዊ…
ቢዝነስ የቁም እንስሳት ንግድ ሥርዓትን በማዘመን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ… Mikias Ayele Jan 30, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የቁም እንስሳት ንግድ ሥርዓትን በማዘመን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ። ሚኒስትሩ በደቡብ ኦሞ ዞን በናፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ ‘የቀይ አፈር 2ኛ ደረጃ የቁም…
የሀገር ውስጥ ዜና የባካሪ ሳኛ ጉብኝት ለስፖርት ቱሪዝም ሚናው ከፍተኛ ነው – ሰላማዊት ካሳ Mikias Ayele Jan 30, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሰናል የቀድሞ ተከላካይ ባካሪ ሳኛ በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት ለስፖርት ቱሪዝም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል አሉ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ፡፡ ሚኒስትሯ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ ከሚገኘው ባካሪ ሳኛ ጋር ተገናኝተው የኢትዮጵያ…
ፋና ስብስብ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦች በታዋቂው ሼፍ ማርከስ ሳሙኤልሰን … Mikias Ayele Jan 30, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂው ሼፍ ማርከስ ሳሙኤልሰን የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦች ለዓለም እያስተዋወቀ ይገኛል፡፡ ሼፍ ማርከስ “ኢተር” ከተባለው ዓለም አቀፍ የምግብ እና ባህል መፅሔት ጋር ባደረገው ቆይታ÷ ሬስቶራንቶች እና የኪነ ጥበብ ተቋማት ለአዲስ አበባ አዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት በኢነርጂ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ Mikias Ayele Jan 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ህብረት በታዳሽ እና ዘላቂ የኢነርጂ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ በ27ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የሚኒስትሮች ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ወደ ሞቃዲሾ ያቀኑት የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአውሮፓ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ዝግጅት Mikias Ayele Jan 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ተሳትፎ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራ በማከናወን ላይ እንገኛለን አሉ፡፡ ዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አልማዝ ገ/ፃዲቅ÷ በትግራይ ክልል 17…
ቢዝነስ ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው Mikias Ayele Jan 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደ ሀገር ተግባራዊ እየተደረገ በሚገኘው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትኩረት ከተደረገባቸው ዘርፎች መካከል…
የሀገር ውስጥ ዜና መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአማራ ክልል … Mikias Ayele Jan 28, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በክልሉ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በኩል ተገልጋዮችን በስፋት ለማስተናገድ ትኩረት ተሰጥቷል አለ። በቢሮው መሶብ የአንድ ማዕክል አገልግሎት አስተባባሪ ተማረ አቤ ለፋና ዲጂታል…