Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል 300 የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤት ይታደሳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 300 የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤት ይታደሳል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ወገኖችን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባላት ጋር ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከከተማዋ ምክር ቤት አባላት ጋር በእንጦጦ ተራራ ላይ ችግኝ ተክለዋል። 3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። የምክር ቤቱ ጉባኤ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቴክሳስ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ ጉዳት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ በቴክሳስ የደረሰውን የጎርፍ አደጋ ጉዳት ተመልክተዋል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት አደጋው ከመድረሱ በፊት ባለስልጣናቱ ማስጠንቀቂያ አልሰጡም በሚል ከህዝብ የቀረበውን ቅሬታ ለማጣራት…

በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የተጠረጠሩ ከ150 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በተጀመረ ዘመቻ በስድስት ቀናት ውስጥ በህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር የወንጀል ድርጊት የተጠረጠሩ ከ150 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ከአፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያ እና ደቡብ አሜሪካ 43 ሀገሮች የተውጣጡ 15 ሺህ ያህል መኮንኖች…

በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ግብር ከፋዮች ወደ ቫት ስርዓቱ ገብተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ቀደም ሲል ቫት የማይከፍሉ የነበሩ በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ አዳዲስ ግብር ከፋዮች ወደ ቫት ስርዓቱ እንዲገቡ ተደርጓል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ 3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ አመት…

  ተጠባቂው ፋና 80 የዳንስ ውድድር ፍጻሜ በመጪው እሁድ ይካሄዳል 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 9 ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የፋና 80 ምዕራፍ 3 የዳንስ ውድድር በመጪው እሁድ ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ በውድድሩ 16 የዘመናዊና የባህላዊ ዳንስ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን አራቱ እሁድ ለሚካሄደው የፍጻሜ ውድድር አልፈዋል። ለፍፃሜ የደረሱት…

መጪው ምርጫ የትብብርና ፉክክር ባህል የሚገነባበት እንዲሆን በትኩረት ይሰራል – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ መጪው ምርጫ የትብብርና ፉክክር የዴሞክራሲ ባህል የሚገነባበት እንዲሆን በትኩረት ይሰራል አሉ። በጎንደር ከተማ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች…

 ክሪስታል ፓላስ በዩሮፓ ሊግ እንደማይሳተፍ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ክሪስታል ፓላስ በሚቀጥለው የውድደር ዓመት በዩሮፓ ሊግ እንደማይሳተፍ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር አስታወቀ፡፡ ንስሮች በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲን በማሸነፍ ሻምፒዮን የሆኑ ሲሆን በዩሮፓ ሊግ የሚሳተፉበትን…

አረንጓዴ አሻራ የአተያይና የአኗኗር ለውጥ ያመጣ ባህል እየሆነ  መጥቷል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአተያይና የአኗኗር ለውጥ ያመጣ ባህል እየሆነ መጥቷል አሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፡፡ የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ለሰባተኛ ጊዜ ‹‹በመትከል…

በልማትና መልካም አስተዳደር ላይ የተመዘገበውን ስኬት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ይሰራል – አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በልማትና መልካም አስተዳደር ላይ የተመዘገቡ ውጤታማ ሥራዎችን ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገሩ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ። በጅግጅጋ ከተማ ለአራት ቀናት ሲካሂድ የቆየው የክልሉ ሴክተር ቢሮዎችና…