መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት አገልግሎት አሰጣጡን አቀላጥፏል – አቶ አወሉ አብዲ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት በክልሉ የአገልግሎት አሰጣጥን አቀላጥፏል አሉ፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ የጅማ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን…