በደቡብ ክልል ከግንቦት ወር ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓት ብቻ እንደሚካሄድ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከግንቦት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የነዳጅ ግብይት በኤሌክትሮኒክስ የክፍያ ስርዓት ብቻ እንደሚካሄድ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ እንደገለጹት÷ የነዳጅ…