የመገጭ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክትን ከሰኔ በፊት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገጭ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክትን ከሰኔ 2018 ዓ.ም በፊት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አሉ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)።
የፕሮጀክቱ የስራ ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተገምግሟል፡፡…