በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሠላምና ጸጥታ ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎች ውጤት የተገኘባቸው መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሠላምና ጸጥታ ዘርፍ በተቀናጀ መንገድ የተከናወኑ ሥራዎች አበረታች ውጤት ተገኘባቸው መሆኑ ተገልጿል።
የክልሉ የጸጥታ ምክር ቤት በክልሉ ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ የሠላምና የጸጥታ ሥራዎችን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…