Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል  በሠላምና ጸጥታ ዘርፍ የተከናወኑ ሥራዎች ውጤት የተገኘባቸው መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል  በሠላምና ጸጥታ ዘርፍ በተቀናጀ መንገድ የተከናወኑ ሥራዎች አበረታች ውጤት ተገኘባቸው መሆኑ ተገልጿል። የክልሉ የጸጥታ ምክር ቤት በክልሉ ባለፉት 6 ወራት የተከናወኑ የሠላምና የጸጥታ ሥራዎችን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…

በባቡር መሰረተ ልማት ላይ በተፈፀመ ስርቆት ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባቡር መሰረተ ልማት ላይ  በተፈፀመ ስርቆት በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ80 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት  መድረሱን የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር…

ማህበሩ ለአደጋ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር  በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል፡፡ ማህበሩ የመጪውን የበልግ ወቅት የአየር ፀባይ አዝማሚያ ትንበያን በተመለከተ በአዳማ ከተማ…

ተጠባቂው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና የሚያደርጉት ጨዋታ ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና ዛሬ የሚያደርጉት ጨዋታ ተራዝሟል ። በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰአት በ12ኛ ሳምንት የሊጉ ተስተካካይ መርሐ ግብር…

996 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ከሳኡዲ አረቢያ  ዜጎችን የመመለስ ስራ 996 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል። በዛሬው እለት ወደ ሀገር ከተመለሱት 996 ዜጎች መካከል 987 ወንዶች ሲሆኑ 9ኙ ደግሞ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ በክልሉ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ እየተሰራ የሚገኘውን የመንገድ መሰረተ ልማት ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እየተሰሩ ያሉ የመንገድ መሰረተ ልማቶች የህብረተሰቡን ችግር እየቀረፉ ይገኛሉ ብለዋል፡፡…

እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረብ- እስራኤል ግጭት ምክንያት ግንኙነታቸው ሻክሮ የቆየው እስራኤል እና ሱዳን የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ መሆኑ ተሰማ፡፡ የእስራኤሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን እና ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎች ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀ መንበር…

የእድሜ ተገቢነት እርምጃው ቀጥሏል- ፌዴሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቶች እድሜ ተገቢነት እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ በአሰላ አረንጓዴው ስቴዲየም ከ20 አመት በታች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና  እየተካሄደ እንደሚገኝ የፌዴሬሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡ በሻምፒዮና…

አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው በለንደን ማራቶን ትሳተፋለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው 2023ቱ የለንደን ማራቶን የሴቶች ውድድር ትሳተፋለች፡፡ አትሌት  ያለምዘርፍ  ባለፈው ዓመት የተደረገውን የለንደን ማራቶንን ወድቃ በመነሳት በድንቅ ብቃት ማሸነፏ የሚታወስ ነው ። የ21 ዓመቷ አትሌት 1 ሰአት ከ3…

ጃፓናዊው አጥቂ በ55 አመቱ ለፖርቹጋሉ ክለብ ፈርሟል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓናዊው ካዙዮሺ ሚዩራ ጠንካራ የአካል ብቃትን በሚጠይቀው የእግር ኳስ ስፖርት በ55 አመቱ መጫወቱን ቀጥሏል። ጃፓናዊው ጎልማሳ በዚህ እድሜው በፖርቹጋል ሁለተኛ ዲቪዚዮን ለሚገኘው ኦሊቬረንሴ ክለብ በውሰት ለመጫዎት ፊርማውን አኑሯል። ሚዩራ…