Fana: At a Speed of Life!

በ3 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የተገነባው የድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የድሬዳዋ ወደብና ተርሚናል ዛሬ ተመረቀ፡፡ በቻይናው ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ ተቋራጭ የተገነባው ወደቡ በ34 ነጥብ 1 ሔክታር ላይ ማረፉ ተገልጿል፡፡ የድሬዳዋ ወደብ ከዚህ ቀደም ከኢትዮ ጅቡቲ በውሰት በወሰደው 0…

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በ2023ቱ የለንደን ማራቶን ይሳተፋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በቀጣይ ሚያዚያ ወር ላይ በሚካሄደው የለንደን ማራቶን እንደሚሳተፍ ተገለፀ፡፡ ቀነኒሳ በቀለ በበርሊን ማራቶን 2 ሰአት ከ1 ሰከንድ ከ41 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት በማራቶን ታሪክ ሁለተኛው የፈጣን ሰዓት ባለቤት መሆኑ ይታወቃል…

የፌደራል ሥርዓትን ተግባራዊ  በማድረግ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶችን መቅረፍ ይገባል -የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረብሄራዊ የፌደራል ሥርዓትን ተግባራዊ  በማድረግ ረገድ የሚታዩ ክፍተቶችን መቅረፍ እንደሚገባ የፌደሬሽን ምክር ቤት ገለጸ፡፡ በሕገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የሥራ አፍፃፀም ላይ…

ኤንዞ ፈርናንዴዝ የፕሪሚየር ሊጉ ውዱ ፈራሚ ሲሆን ማንቼስተር ዩናይትድ እና አርሰናል አማካይ አስፈርመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአውሮፓ ክለቦች በጥር ወር የመጨረሻ ሰአታት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል። የእንግሊዙ ቼልሲ በ107 ሚሊየን ፓውንድ የቤኔፊካውን ኤንዞ ፈርናንዴዝ አስፈርሟል፡፡ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የ22 አመቱን አርጀንቲናዊ ለማስፈረም ለወራት…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ ከቻይና እና ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዣኦ ዡዩአን እና ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር መሀመድ ሳሊም አል ራሺዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከአምባሳደር ዣኦ ዡዩአን ጋር…

የወጪንግድን ለማሳደግ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የወጪ ንግዷን ለማሳደግ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የንግድ ግንኙነቷን እያጠናከረች መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የዓለም ዓቀፍና ቀጣናዊ ትስስር ስራ አስፈጻሚ ሙሴ ምንዳዬ  እንደገለጹት÷ ጎረቤት ሀገራት…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በኢጋድ የፀጥታ ሴክተር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በምስራቅ አፍሪካ በይነ-መንግስታት (ኢጋድ) የፀጥታ ሴክተር ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ ፎረሙ በድንበር ተሻጋሪ የፀጥታ ስጋቶች ዙሪያ ቀጠናዊ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን በፎረሙ ላይ የኢጋድ አምባሳደሮች ኮሚቴ፣…

አሜሪካ “የዓለምን ሰላም እያጠፋችው” ነው ስትል ሰሜን ኮሪያ ወቀሰች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የውክልና ጦርነት በማድረግ የዓለምን ሰላም እያጠፋች ነው ስትል ሰሜን ኮሪያ ወቅሳለች፡፡ በተለይም በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ውስጥ አሜሪካ የምታደርገው ጣልቃገብነት በመላው አውሮፓ መጠነ ሰፊ ግጭትን ሊያስከትል እንደሚችልም…

የብሔራዊ ተሀድሶ ምክር ቤት ኮሚሽን በቀጣይ ሊሰራቸው ባቀዳቸው ተግባራት ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተቋቋመውን የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ድርጅታዊ መዋቅር እና ኮሚሽኑ በቀጣይ ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን ስራዎች አስመልክቶ ውይይት አድርጓል፡፡ የኢፌዴሪ የብሔራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ተጠሪነቱ ለሰላም ሚኒስቴር ሲሆን በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ…

400 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማዳባሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ ወር ውስጥ 400 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ ባህርና ሎጅስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ እንዳስታወቀው የአፈር ማዳባሪያ የማጓጓዝ ስራው በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ ይገኛል፡፡…